Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ላሚን ያማል የዚህ ዓመት የላ ሊጋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተማዎችን ውጤት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

ወጣቶች በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ በመሳተፍ ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር መግለጽ እንዳለባቸው በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ወጣቶች ገለጹ

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ላሚን ያማል የዚህ ዓመት የላ ሊጋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

1 min read
  • ዜና

በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተማዎችን ውጤት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ወጣቶች በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ በመሳተፍ ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር መግለጽ እንዳለባቸው በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ወጣቶች ገለጹ

  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

  • ቢዝነስ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

1 min read
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ላሚን ያማል የዚህ ዓመት የላ ሊጋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

2
  • ዜና

በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተማዎችን ውጤት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

3
  • ቢዝነስ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

4
  • ዜና

ወጣቶች በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ በመሳተፍ ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር መግለጽ እንዳለባቸው በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ወጣቶች ገለጹ

5
  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

Featured News

  • ስፖርት

ላሚን ያማል የዚህ ዓመት የላ ሊጋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

1 min read
  • ዜና

በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተማዎችን ውጤት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ወጣቶች በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ በመሳተፍ ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር መግለጽ እንዳለባቸው በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ወጣቶች ገለጹ

  • ዜና

በህዝባዊ አንድነት የተጀመሩት የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል

በህዝባዊ አንድነት የተጀመሩት የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖረው ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል ሀዋሳ፡ ጥር 17/2018...
  • ስፖርት

ፌስቲቫሉ ከወድድርም ባለፈ የአብሮነታችንን ዕሴት ያጎለበተ ነበር ሲሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታዳጊዎች ምዘናና የባህል ስፖርት ውድድር ፌስቲቫል ተሳታፊዎች ተናገሩ

ፌስቲቫሉ ከወድድርም ባለፈ የአብሮነታችንን ዕሴት ያጎለበተ ነበር ሲሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታዳጊዎች ምዘናና የባህል...
  • ስፖርት

በክብር እንግድነት ኢትዮጵያ የደረሰው ባካሪ ሳኛ

በክብር እንግድነት ኢትዮጵያ የደረሰው ባካሪ ሳኛ የቀድሞ የአርሰናል እና የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የመስመር ተከላካይ...
  • ስፖርት

አርሰናል ከማንቸስተር ዩናይትድ አጓጊው ጨዋታ

አርሰናል ከማንቸስተር ዩናይትድ አጓጊው ጨዋታ ሀዋሳ፡ ጥር 17/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር...
1 min read
  • ዜና

በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ፀጋዎችና እምቅ ባህሎችን በማልማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የቱሪዝም ሪፎርም እውን ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ፀጋዎችና እምቅ ባህሎችን በማልማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የቱሪዝም ሪፎርም እውን ማድረግ እንደሚገባ...
1 min read
  • ዜና

በኮንሶ ማህበረሰብ ዘንድ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚደረግበት “ኼልታ” ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ እንደሚሰራ ተገለጸ

በኮንሶ ማህበረሰብ ዘንድ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚደረግበት “ኼልታ” ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት ዓለም አቀፍ ቅርስ...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚጠበቀውን ውጤት ማጎልበት ይገባል – የማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ

ሀዋሳ፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ...
  • ዜና

በግብርና ትራንስፎርሜሽን ላይ የሚፈጠሩ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ ተጨባጭ ለውጥ ለማስመዝገብ ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተጠቆመ

የኣሪ ዞን ግብርና መምሪያ በግብርና ምርትና ምርታማነት ላይ ማነቆ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ከግብርና ግንኙነት...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን መንግስት ጤና ቢሮ የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው...
  • ዜና

የሚድያ አመራሮች ውጤታማ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎች በውጤታማነት ለመስራት ሃገራዊ ራዕይን ተከትለው ገዢ ትርክትን ለማስረፅ መስራት እንደሚጠበቅባቸው የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለፀ

ይህ የተገለፀው መምሪያው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተሰሩ ስራዎች ከወረዳና ከተማ አስተዳደር...

Posts pagination

Previous 1 … 45 46 47 48 49 50 51 … 482 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ላሚን ያማል የዚህ ዓመት የላ ሊጋ ምርጥ ተጫዋች ሆኖ ተመረጠ

1 min read
  • ዜና

በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተማዎችን ውጤት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የተሻለ ውጤት እንደሚጠበቅ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

ከ16 ሺህ 800 ሄክታር በላይ መሬት በበልግ እርሻ በበቆሎ ማሳ ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ወጣቶች በሀገርና በሀገረ መንግስት ግንባታ በመሳተፍ ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር መግለጽ እንዳለባቸው በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ወጣቶች ገለጹ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .