Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

የጋሞ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የምርጫ ካርድ የመጣል ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ ሰጡ

የዘንድሮ 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በሀገራችን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት እያደገ መምጣቱን አሳይቷል – የዩኒቨርሲቲ ምሁራን

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

  • ዜና

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል

1 min read
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

1 min read
  • ዜና

የጋሞ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የምርጫ ካርድ የመጣል ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ ሰጡ

1 min read
  • Uncategorized

የዘንድሮ 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በሀገራችን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት እያደገ መምጣቱን አሳይቷል – የዩኒቨርሲቲ ምሁራን

1 min read
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

1 min read
  • ቢዝነስ

ክልሉ ያለውን ፀጋ በአግባቡ ለይቶ በማልማት ከድህነት ጋር የኖርነው የፍቅር ጊዜ ማብቃት አለበት – አቶ ኡስማን ስሩር

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

2
  • ዜና

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል

3
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

4
  • ዜና

የጋሞ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የምርጫ ካርድ የመጣል ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ ሰጡ

5
  • Uncategorized

የዘንድሮ 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በሀገራችን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት እያደገ መምጣቱን አሳይቷል – የዩኒቨርሲቲ ምሁራን

Featured News

  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

  • ዜና

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል

1 min read
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

1 min read
  • ዜና

የጋሞ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የምርጫ ካርድ የመጣል ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ ሰጡ

1 min read
  • ዜና

በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ፀጋዎችና እምቅ ባህሎችን በማልማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የቱሪዝም ሪፎርም እውን ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ፀጋዎችና እምቅ ባህሎችን በማልማት ሀገሪቱ የጀመረችውን የቱሪዝም ሪፎርም እውን ማድረግ እንደሚገባ...
1 min read
  • ዜና

በኮንሶ ማህበረሰብ ዘንድ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚደረግበት “ኼልታ” ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት ዓለም አቀፍ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ እንደሚሰራ ተገለጸ

በኮንሶ ማህበረሰብ ዘንድ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የሚደረግበት “ኼልታ” ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት ዓለም አቀፍ ቅርስ...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚጠበቀውን ውጤት ማጎልበት ይገባል – የማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ

ሀዋሳ፡ ጥር 16/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ሀብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ...
  • ዜና

በግብርና ትራንስፎርሜሽን ላይ የሚፈጠሩ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ ተጨባጭ ለውጥ ለማስመዝገብ ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተጠቆመ

የኣሪ ዞን ግብርና መምሪያ በግብርና ምርትና ምርታማነት ላይ ማነቆ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ከግብርና ግንኙነት...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን መንግስት ጤና ቢሮ የ2018 በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው...
  • ዜና

የሚድያ አመራሮች ውጤታማ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎች በውጤታማነት ለመስራት ሃገራዊ ራዕይን ተከትለው ገዢ ትርክትን ለማስረፅ መስራት እንደሚጠበቅባቸው የጉራጌ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ገለፀ

ይህ የተገለፀው መምሪያው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተሰሩ ስራዎች ከወረዳና ከተማ አስተዳደር...
  • ዜና

ከተረጂነት ወደ ምርታማነት የመሸጋገር ተግባርን እውን ለማድረግ የተቀናጀ የግብርና ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የሀድያ ዞን ግብርና መምሪያ ገለፀ

የሀዲያ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊዎችና ማኔጅመንት አካላት በግቤ ወረዳ የበጋ መስኖ እና አጠቃላይ የተቀናጀ...
1 min read
  • ዜና

የህዝቡን ዘላቂ ሠላምና ደህንነትን ለማስጠበቅ የፀጥታ አካላት የጋራ እንቅስቃሴ እንደሚያስፈልግ የወላይታ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

የወላይታ ዞን ሠላምና ፀጥታ መምሪያ ፀጥታ ምክር ቤት የ2018 ዓ.ም የ6 ወራት አፈፃፀምና የቀጣይ...
  • ዜና

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ቦታዎች ለምተው የሚፈለገው ውጤት እንዲመዘገብ እንክብካቤ ማድረግና ከንክኪ ነፃ መሆን እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ አሳሰቡ

እንደ ዞን ሥራው በሚተገበርባቸው ወረዳዎች 50 ንዑስ ተፋሰሶችን ተግባራ ለማድረግ በሐመር ወረዳ ላላ ቀበሌ...
  • ዜና

በክልሉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የህዝቡን ተጠቃሚነት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት አበረታች በመሆናቸው ተደራሽነታቸውን ማስፋት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስገነዘበ

የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ግብርና ልማት...

Posts pagination

Previous 1 … 45 46 47 48 49 50 51 … 482 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በሃይለማሪያምና ሮማን ፋዉንደሽን 297 ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ወደ ሥራ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የወረዳው ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ገለጸ

  • ዜና

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል

1 min read
  • ቢዝነስ

“የተፈጥሮ ሀብት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሊሰራ ይገባል” – የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

1 min read
  • ዜና

የጋሞ ዞን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የምርጫ ካርድ የመጣል ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ ሰጡ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .