Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የከተማ አስተዳደሩ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽህፈት ቤት ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

ቶተንሃም ሳቪንሆን በ85 ሚሊዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

በሀገራችን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የጎላ ፋይዳ እንዳለው አንዳንድ የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

የክልሉ ሕዝቦች ሰላምና አንድነት እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ገለጹ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

የከተማ አስተዳደሩ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽህፈት ቤት ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

  • ስፖርት

ቶተንሃም ሳቪንሆን በ85 ሚሊዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

  • ዜና

በሀገራችን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የጎላ ፋይዳ እንዳለው አንዳንድ የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ቢዝነስ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

1 min read
  • ዜና

የክልሉ ሕዝቦች ሰላምና አንድነት እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ገለጹ

  • ቢዝነስ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

1 min read
  • ቢዝነስ

የሀለባ ዞን ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ3 ቢልዮን 293 ሚልዮን ብር ባለይ በጀት አጸደቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የከተማ አስተዳደሩ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽህፈት ቤት ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

2
  • ስፖርት

ቶተንሃም ሳቪንሆን በ85 ሚሊዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

3
  • ዜና

በሀገራችን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የጎላ ፋይዳ እንዳለው አንዳንድ የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

4
  • ቢዝነስ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

5
  • ዜና

የክልሉ ሕዝቦች ሰላምና አንድነት እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ገለጹ

Featured News

  • ዜና

የከተማ አስተዳደሩ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽህፈት ቤት ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

  • ስፖርት

ቶተንሃም ሳቪንሆን በ85 ሚሊዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

  • ዜና

በሀገራችን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የጎላ ፋይዳ እንዳለው አንዳንድ የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ቢዝነስ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

1 min read
  • ዜና

ለዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል የሚፈጸሙ የቁም እንስሳት እርድ ህብረተሰቡ በቄራ እንዲፈጽም እና ለተረፈ ምርት አወጋገድ ከፍተኛ ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ

ለዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል የሚፈጸሙ የቁም እንስሳት እርድ ህብረተሰቡ በቄራ እንዲፈጽም እና ለተረፈ ምርት...
1 min read
  • ዜና

1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

1ሺ 447ኛው የኢድ አል አደሃ [አረፋ] በዓል በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርአት በወልቂጤ ከተማ በድምቀት እየተከበረ...
  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ አንደርሰንን ለማስፈር በሚደረገው ፉክክር ከማንቸስተር ዩናይትድ ቀዳሚነቱን ያዘ

ማንቸስተር ሲቲ አንደርሰንን ለማስፈር በሚደረገው ፉክክር ከማንቸስተር ዩናይትድ ቀዳሚነቱን ያዘ የኖቲንግሃም ፎረስት አማካይ ኤሊዮት...
  • ስፖርት

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ መድህንን በማሸነፍ ወደ ፍፃሜ አለፈ

ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ መድህንን በማሸነፍ ወደ ፍፃሜ አለፈ በኢትዮጵያ ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ሲዳማ...
  • ዜና

የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደርና ኮሙዩኒኬሽን ስርዓት በመፍጠር ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተገለጸ

የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደርና ኮሙዩኒኬሽን ስርዓት በመፍጠር ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) 1 ሺ 447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) 1 ሺ 447ኛው የዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ)...
1 min read
  • ዜና

የ1ሺ 447ኛው የአረፋ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ሰፊ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን ተገለጸ

የ1ሺ 447ኛው የአረፋ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ሰፊ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን ተገለጸ ሀዋሳ፡ ግንቦት...
  • ቢዝነስ

ከ107 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ18 ነጥብ 7 ኪ.ሜ አዲስ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

ከ107 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ18 ነጥብ 7 ኪ.ሜ አዲስ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ ሀዋሳ፡...
  • ዜና

‎የብልጽግና ፓርቲ በርካታ ችግሮችን አስወግዶ የሚጨበጥ ተስፋና ነገን በብቃት ለመተለም የሚያስችል ራዕይ ሰንቆ እየሰራ እንዳለ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) ገለጹ

‎የብልጽግና ፓርቲ በርካታ ችግሮችን አስወግዶ የሚጨበጥ ተስፋና ነገን በብቃት ለመተለም የሚያስችል ራዕይ ሰንቆ እየሰራ...
1 min read
  • ዜና

እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ! – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል አድሐ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ! – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀዋሳ፡...

Posts pagination

Previous 1 … 45 46 47 48 49 50 51 … 521 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

የከተማ አስተዳደሩ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽህፈት ቤት ወጣቶችን በማህበር በማደራጀት የኢኮኖሚ አቅማቸውን እንዲያጎለብቱ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

  • ስፖርት

ቶተንሃም ሳቪንሆን በ85 ሚሊዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ

  • ዜና

በሀገራችን ዘላቂ ሠላም ለማስፈን እና ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው ሀገራዊ ምክክር የጎላ ፋይዳ እንዳለው አንዳንድ የኮንሶ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ቢዝነስ

የአርባምንጭ ከተማ ሰላማዊና በተፈጥሮ ፀጋ የበለፀገለች መሆኗ ለቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ያደርጋታል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .