Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሀን ለመሻገር በተሰሩ ተግባራት ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለጸ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

የኅብር ቀንን ስናከብር ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

የኅብር ቀን ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለጸ

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሀን ለመሻገር በተሰሩ ተግባራት ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

የኅብር ቀንን ስናከብር ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የኅብር ቀን ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቢዝነስ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከልላዊ የሻይ ችግኝ ተከላ ስራን በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ አስጀመረ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሀን ለመሻገር በተሰሩ ተግባራት ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለጸ

2
  • ቢዝነስ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

3
  • ስፖርት

የኅብር ቀንን ስናከብር ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

4
  • ዜና

የኅብር ቀን ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለጸ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 02/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

Featured News

1 min read
  • ዜና

ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሀን ለመሻገር በተሰሩ ተግባራት ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

የኅብር ቀንን ስናከብር ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የኅብር ቀን ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለጸ

  • ዜና

ከደን ምንጣሮ የፀዳ ቡና በማምረት አርሶ አደሩ ተጠቃሚ እንዲሆን እተየሰራ ነው

ከደን ምንጣሮ የፀዳ ቡና በማምረት አርሶ አደሩ ተጠቃሚ እንዲሆን እተየሰራ ነው ሀዋሳ፡ ሐምሌ 03/2017...
  • ዜና

የሣውላ ከተማ ህዝብ ምክር ቤት አባላትና ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎብኙ

የሣውላ ከተማ ህዝብ ምክር ቤት አባላትና ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎብኙ ሀዋሳ፡...
  • ዜና

ክርስቲያን የቡና ግብይትና ሁለገብ የሕብረት ሥራ ማህበር በቡና ጥራት ዙሪያ በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን ገለፀ

ክርስቲያን የቡና ግብይትና ሁለገብ የሕብረት ሥራ ማህበር በቡና ጥራት ዙሪያ በልዩ ትኩረት እየሠራ መሆኑን...
  • ዜና

‎ደም መለገስ ለተጎዱ ወገኖች ህይወትን መስጠት፣ የአይን ብሌን መለገስ ደግሞ የህይወት ብርሀን መመለስ መሆኑ ተገለፀ

‎ ‎የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ የበጎ ፍቃድ ደም ለጋሾች እና ተቋማት የምስጋና...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ለታለመላቸው ዓላማ መዋል እንዲችሉና ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ

የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ለታለመላቸው ዓላማ መዋል እንዲችሉና ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ድጋፍና...
  • ዜና

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መሰራት እንደሚገባ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳደር ገለፀ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚ የተሻለ ለማድረግ በትኩረት መሰራት እንደሚገባ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳደር ገለፀ ‎የዞኑ...
  • ቢዝነስ

ገቢ ከራስ ለራስ የሚዉል በመሆኑ በቴክኖሎጂ በተደገፈ የአከፋፈል ስርዓት በአጭር ቀናት ከታቀደው በላይ ግብር መሰብሰብ እንደሚገባ ተገለጸ

ገቢ ከራስ ለራስ የሚዉል በመሆኑ በቴክኖሎጂ በተደገፈ የአከፋፈል ስርዓት በአጭር ቀናት ከታቀደው በላይ ግብር...
  • ቢዝነስ

የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ግብርን በመክፈል የበኩላቸውን ኃላፊነት እየተወጡ መሆኑን አንዳንድ የገደብ ከተማ ነጋዴዎች ገለጹ

የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ ግብርን በመክፈል የበኩላቸውን ኃላፊነት እየተወጡ መሆኑን አንዳንድ የገደብ ከተማ...

Posts pagination

Previous 1 … 45 46 47 48 49 50 51 … 358 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብርሀን ለመሻገር በተሰሩ ተግባራት ውጤት ማምጣት መቻሉ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

የኅብር ቀንን ስናከብር ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የኅብር ቀን ለኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .