Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

  • ዜና

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

1 min read
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቢዝነስ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት እና የብሔረሰቦች ምክር ቤት የዞን፣ የረጂዮ ፖሊስ ከተማ ምክር ቤት የጋራ ምክር ቤቶች የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር የጋራ ምክክር ፎረም እየተካሄደ ነው

  • ቢዝነስ

‎አርሶአደሩ አረምና ተባይን በመቆጣጠር ምርትና ምርታማነትን እንዲያሳድግ እየተሠራ መሆኑን የኮሬ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

2
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

3
  • ዜና

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

4
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

Featured News

  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

  • ዜና

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

1 min read
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

በ2017/18 ምርት ዘመን ላይ የተሻለ የሰብል አጠባበቅ እንዳለ ተገልጿል። አርሶ አደር ጌታሁን ከበደ፣ አበራ...
  • ዜና

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

በክልሉ በ2017 ዓ.ም በግሎባል ፈንድ ድጋፍ የኤች አይ ቪ/ኤድስና ሄፓታይተስ በሽታዎችን ለመከላከልና መቆጣጠር የተከናወኑ...
1 min read
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

ዘርፉን ለማጠናከር የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት መድረክና የግብርና ግብዓት ኤግዚቪሽን በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። የግብርና...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

ብሄራዊ ቴያትር ከክልሉ 12 ዞኖች ለተውጣጡ ባለ ተሰጥኦዎች ምልመላ በአርባምንጭ ከተማ አካሄደ

ብሄራዊ ቴያትር ከክልሉ 12 ዞኖች ለተውጣጡ ባለ ተሰጥኦዎች ምልመላ በአርባምንጭ ከተማ አካሄደ ሀዋሳ፡ ጥቅምት...
  • ስፖርት

ሊድያ ታፈሰ የካፍ የዳኞች ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች

ሊድያ ታፈሰ የካፍ የዳኞች ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የቀድሞ...
1 min read
  • ዜና

ቀይ ባህርና አሰብ በኢትዮጵያ ታሪክ

ቀይ ባህርና አሰብ በኢትዮጵያ ታሪክ አቶ በዛብህ ቡሾ ይባላሉ፡፡ ትውልድና ዕድገታቸው በካፋ ዞን ዴቻ...
  • ዜና

በሥራ ዕድል ፈጠራ የሚከናወኑ ተግባራትን ውጤታማ ለማድረግ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በሥራ ዕድል ፈጠራ የሚከናወኑ ተግባራትን ውጤታማ ለማድረግ እየሠራ መሆኑን...
  • ዜና

በመኸር እርሻ የተዘሩ ሰብሎችን ከአረምና ተባይ የመከላከል ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ

በመኸር እርሻ የተዘሩ ሰብሎችን ከአረምና ተባይ የመከላከል ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ‎‎ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018...

Posts pagination

1 2 3 4 … 393 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 07/2018 ዓ.ም

  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን ሚሻ ወረዳ በኩታ-ገጠም የለማ የስንዴ ማሳ ምልከታ ተደረገ

  • ዜና

በታዳጊ ከተሞች የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ የመከላከል ስራዎች በትኩረት ማከናወን ይገባል ሲል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አሳሰበ

1 min read
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .