Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ

ቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 02/2018 ዓ.ም

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ቢዝነስ

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

  • ዜና

በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

  • ስፖርት

የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ

  • ቀጥታ ሥርጭት

ቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 02/2018 ዓ.ም

1 min read
  • ቢዝነስ

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

  • ቢዝነስ

በያዝነው ዓመት አስከ ጥቅምት ወር ድረስ 2 መቶ 50 ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን የባስኬቶ ዞን ላስካ ዙሪያ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቢዝነስ

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

2
  • ዜና

በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

3
  • ስፖርት

የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

4
  • ዜና

“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

ቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 02/2018 ዓ.ም

Featured News

1 min read
  • ቢዝነስ

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

  • ዜና

በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

  • ስፖርት

የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ

1 min read
  • ቢዝነስ

ህዝብ ያነሳቸው የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማምጣታቸው ተገለጸ

ህዝብ ያነሳቸው የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማምጣታቸው...
  • ቢዝነስ

የሌማት ትሩፋት ውጤታማነት ገበያን ከማረጋጋት ባለፈ የአከባቢውን ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ ተጠቃሚ እያደረገ መምጣቱ ተገለጸ

የሌማት ትሩፋት ውጤታማነት ገበያን ከማረጋጋት ባለፈ የአከባቢውን ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ ተጠቃሚ እያደረገ መምጣቱ ተገለጸ...
  • ቢዝነስ

ከ2 ሺህ 600 ቶን በላይ የታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ እናቀርባለን – የኮሬ ዞን ግብርና መምሪያ

ከ2 ሺህ 600 ቶን በላይ የታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ እናቀርባለን – የኮሬ ዞን ግብርና...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 27/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

ለዜጎች በክህሎትና በዝግጅት ላይ የተመሰረተ የስራ እድል መፍጠር መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ

ለዜጎች በክህሎትና በዝግጅት ላይ የተመሰረተ የስራ እድል መፍጠር መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ ሀዋሳ፡ መስከረም...
  • ዜና

ለተለያዩ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን ተገለጸ

ለተለያዩ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን ተገለጸ ሀዋሳ፡ መስከረም 27/2018 ዓ.ም...
  • ዜና

ቀይ መስቀል ማህበር በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ሐብት በማሰባሰብና ማህብረሰቡን በማስተባበር እያበረከተ ያለው ሚና ተኪ የለሌው ነው – የኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ

ቀይ መስቀል ማህበር በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ሐብት በማሰባሰብና ማህብረሰቡን በማስተባበር እያበረከተ ያለው ሚና...
  • ቢዝነስ

በሩብ አመቱ 1ሺህ 600 ሄ/ር መሬት ለአልሚ ባለሀብቶች መተላለፍ መቻሉ ተገለጸ

በሩብ አመቱ 1ሺህ 600 ሄ/ር መሬት ለአልሚ ባለሀብቶች መተላለፍ መቻሉ ተገለጸ ሀዋሳ፡ መስከረም 27/2018...
  • ዜና

“የጋራ ርብርብ ለላቀ ትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የኮንታ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2018 ዓ.ም የትምህርት ጉባኤውን አካሄደ

“የጋራ ርብርብ ለላቀ ትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የኮንታ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2018 ዓ.ም...
1 min read
  • ዜና

ከ6ሺህ በላይ ከብቶችን ዝርያ ለማሻሻል ዕቅድ መያዙ ተገለጸ

ከ6ሺህ በላይ ከብቶችን ዝርያ ለማሻሻል ዕቅድ መያዙ ተገለጸ በባስኬቶ ዞን በያዝነው የምርት ዘመን ከ6ሺህ...

Posts pagination

Previous 1 … 43 44 45 46 47 48 49 … 428 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ቢዝነስ

“ከ23 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል” – ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ

  • ዜና

በተለያዩ የልማት መስኮች ሴቶችን በማሳተፍ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

  • ስፖርት

የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

“ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል የካፋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አመራር አባላት የስልጠና መድረክ ተጀመረ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .