Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

  • ቢዝነስ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

2
  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

3
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

4
  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

5
  • ቢዝነስ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

Featured News

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

1 min read
  • ዜና

በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው ህጻናትና ልጆች ነጻ ህክምና አገልግሎት ተሠጠ

በተፈጥሮ የከንፈርና ላንቃ መሰንጠቅ ችግር ላለባቸው ህጻናትና ልጆች ነጻ ህክምና አገልግሎት ተሠጠ ሀዋሳ፡ ሰኔ...
1 min read
  • ዜና

በሀገሪቱ የሕግ የበላይነትን የማስፈን እና ሰላም የማረጋገጥ እርምጃ የመንግስት ተቀዳሚ ተግባር ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

በሀገሪቱ የሕግ የበላይነትን የማስፈን እና ሰላም የማረጋገጥ እርምጃ የመንግስት ተቀዳሚ ተግባር ነው – የመንግስት...
1 min read
  • ዜና

ሴቶች በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ ስለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች እና የሴቶች ውክልና በቁጥር ብቻ መተርጎም የለበትም-ፕሬዚደንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ

ሴቶች በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ ስለሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች እና የሴቶች ውክልና በቁጥር ብቻ መተርጎም የለበትም-ፕሬዚደንት...
1 min read
  • ዜና

በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ የዋቸሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎችንና ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በ126.7 ሚሊዮን ብር ዲጂታል ቤተ-መጽሐፍት ለመገንባት ዕቅድ መያዙን አስታወቀ

በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ የዋቸሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የቀድሞ ተማሪዎችንና ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በ126.7...
1 min read
  • ዜና

የባህል እሴቶችን እና ሀገር በቀል እውቀቶችን በስፋት ማስተዋወቅ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ ።

የባህል እሴቶችን እና ሀገር በቀል እውቀቶችን በስፋት ማስተዋወቅ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ...
  • ዜና

በእንቅፋታቸው ክምር የስኬታቸውን ማማ እየገነቡ የሚገኙት ዐይነ ስውሩ አርሶ አደር

በእንቅፋታቸው ክምር የስኬታቸውን ማማ እየገነቡ የሚገኙት ዐይነ ስውሩ አርሶ አደር የጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ...
1 min read
  • ዜና

ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የህብረተሰቡና የባለድርሻ አካላት ሚና ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የክልሉ ጸረ-ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ ገለጸ

ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የህብረተሰቡና የባለድርሻ አካላት ሚና ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የክልሉ ጸረ-ሙስና አስተባባሪ...
  • ዜና

የቦንጋ፣ ኦዳ ጭዳ የአስፓልት መንገድ በግንዛቤ ክፍተት ሳቢያ ለብልሽት እየተዳረገ መሆኑ ተጠቆመ

የቦንጋ፣ ኦዳ ጭዳ የአስፓልት መንገድ በግንዛቤ ክፍተት ሳቢያ ለብልሽት እየተዳረገ መሆኑ ተጠቆመ ሀዋሳ፡ ሰኔ...
  • ዜና

መንግስት አንድ የተጠናከረ የጸጥታ ኃይል ለማደራጀት በሚያደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ የክልሉን ልዩ ኃይል መልሶ ማደራጀት ሀገራዊ ፋይዳው የጎላ እንደሆነ ተገለጸ

መንግስት አንድ የተጠናከረ የጸጥታ ኃይል ለማደራጀት በሚያደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ የክልሉን ልዩ ኃይል መልሶ ማደራጀት...
  • ጤና

በሚዛን አማን ከተማ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ

በሚዛን አማን ከተማ እየጨመረ የመጣውን የወባ በሽታ ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለፀ...

Posts pagination

Previous 1 … 318 319 320 321 322 323 324 … 328 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .