በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን 5 የምርጫ ክልሎች ያሉ ሲሆን ከእነዚያ አንዱ የሆነው የቀዲዳ ጋሜላ-02 የምርጫ ክልል ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እያደረገ ይገኛል

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን 5 የምርጫ ክልሎች ያሉ ሲሆን ከእነዚያ አንዱ የሆነው የቀዲዳ ጋሜላ-02 የምርጫ ክልል ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እያደረገ ይገኛል

በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች በተገቢው መደረጋቸው ተመላክቷል።

ዘጋቢ: ኤደን ተረፈ – ከሆሳዕና ጣቢያችን