በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን 5 የምርጫ ክልሎች ያሉ ሲሆን ከእነዚያ አንዱ የሆነው የቀዲዳ ጋሜላ-02 የምርጫ ክልል ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እያደረገ ይገኛል
በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች በተገቢው መደረጋቸው ተመላክቷል።
ዘጋቢ: ኤደን ተረፈ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን 5 የምርጫ ክልሎች ያሉ ሲሆን ከእነዚያ አንዱ የሆነው የቀዲዳ ጋሜላ-02 የምርጫ ክልል ለምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እያደረገ ይገኛል
በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች በተገቢው መደረጋቸው ተመላክቷል።
ዘጋቢ: ኤደን ተረፈ – ከሆሳዕና ጣቢያችን
More Stories
መብታችንን ተጠቅመን ድምጻችንን ለመስጠት ተዘጋጅተናል – በሸካ ዞን የአንድራቻ ወረዳ ነዋሪዎች
“ኢትዮጵያ ትመርጣለች!”
በስልጤ ዞን ላንፉሮ ምርጫ ክልል የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀዋል