Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

  • ቢዝነስ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

2
  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

3
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

4
  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

5
  • ቢዝነስ

የግብርና ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትን በመከተል የስራ ዕድልን መፍጠር በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ገለፀ

Featured News

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ትኩረት ያልተሰጣቸው ግጭቶች”

በፈረኦን ደበበ የዓለም ማህበረሰብን ትኩረት የሚሰርቁ ጉዳዮች አሉ፡፡ አንዱ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሠራ በሌላ...
  • ዜና

ህፃናትን ከጉልበት ብዝበዛ ለማዳን በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን አስተዋጽኦ እንዲወጣ ተጠየቀ

ህፃናትን ከጉልበት ብዝበዛ ለማዳን በሚደረገው ጥረት ሁሉም የድርሻውን አስተዋጽኦ እንዲወጣ ተጠየቀ ሀዋሳ፡ ሰኔ 06/2015...
  • ዜና

በክልሉ የሚገኘውን የመልማት አቅም በመጠቀም የአመራር አካላት በመፍጠንና በመፍጠር የተጣለባቸውን ሃላፊነት መወጣት አለባቸው – አቶ ጸጋዬ ማሞ

በክልሉ የሚገኘውን የመልማት አቅም በመጠቀም የአመራር አካላት በመፍጠንና በመፍጠር የተጣለባቸውን ሃላፊነት መወጣት አለባቸው –...
1 min read
  • ዜና

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ምቹ የትምህርት አካባቢን መፍጠር ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ምቹ የትምህርት አካባቢን መፍጠር ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ምቹ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

የደላሎች አሻጥር ሲፈተሽ

የደላሎች አሻጥር ሲፈተሽ በደረሰ አስፋው በአዲሱ የንግድ አዋጅ የድለላ ስራ የሚስራ ሰው በግልጽ “ነጋዴ”...
  • ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጅቡቲ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጅቡቲ ገቡ ሀዋሳ፡ ሰኔ 05/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ...
  • ስፖርት

አል አህሊ የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

በውጥረት የታጀበውን ፍልሚያ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ በአምላክ ተሰማ መርተውታል ። በደርሶ መልስ በተካሄደው የፍፃሜ...
  • ስፖርት

ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች

ዩራጓይ የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮን ሆነች ዩራጓይ ከድንቅ የጨዋታ ብቃት ጋር ነው ጣሊያንን...
  • ዜና

በዞኑ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ፀጋዎችን በተገቢዉ በመጠቀም በዘርፉ የሚፈለገው ለውጥ እንዲመጣ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የሀዲያ ዞን አስተዳደር ገለፀ

በሆሳዕና ከተማ ከ81 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባው ”ሳሚ ሆቴል” በይፋ ተመርቆ አገልግሎት...
  • ዜና

የልማት ክፍታቶችን ለመሙላትና የሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

የልማት ክፍታቶችን ለመሙላትና የሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ ሀዋሳ፡ ሰኔ 04/2015...

Posts pagination

Previous 1 … 317 318 319 320 321 322 323 … 328 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦ ዞን በ2017 ዓ.ም በመኸር እርሻ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለመሸፈን አቅዶ እየሠራ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ

  • ንጋት ጋዜጣ

ሀብት ያካበቱ ኢንተርፕራይዞችን ለመፍጠር

1 min read
  • ቢዝነስ

“ባለፉት ሰባት ዓመታት የክልሉ ገቢ የመሠብሰብ አቅም ከ7 ቢሊዮን ብር ወደ 13 ቢሊዮን ብር አድጓል” – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

  • ቢዝነስ

በዞኑ በበልግና በመኸር ወቅት የተከናወኑ የግብርና ስራዎች የተሻለ ውጤት መታየቱን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ ገለጹ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .