Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በክልሉ የትምህርት ጥራት፣ ውጤትና ተደራሽነት ዙሪያ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህይወት አድን ስራዎቹን ለማጠናከር የህብረተሰቡ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸ

ማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም

እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በክልሉ የትምህርት ጥራት፣ ውጤትና ተደራሽነት ዙሪያ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

  • ዜና

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህይወት አድን ስራዎቹን ለማጠናከር የህብረተሰቡ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

ማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም

  • ዜና

እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በክልሉ የትምህርት ጥራት፣ ውጤትና ተደራሽነት ዙሪያ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

2
  • ዜና

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህይወት አድን ስራዎቹን ለማጠናከር የህብረተሰቡ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸ

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

ማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም

4
  • ዜና

እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም

Featured News

  • ዜና

በክልሉ የትምህርት ጥራት፣ ውጤትና ተደራሽነት ዙሪያ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

  • ዜና

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህይወት አድን ስራዎቹን ለማጠናከር የህብረተሰቡ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

ማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም

  • ዜና

እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ

  • ዜና

የኢትዮጵያ ሉአላዊ አንድነት በማፅናት ልማቷን ለማስቀጠል ገንቢ በሆኑ አሰባሳቢ ትርክቶች ላይ ምሁራን በትኩረት መስራት እንዳለባቸው ተጠቆመ

የኢትዮጵያ ሉአላዊ አንድነት በማፅናት ልማቷን ለማስቀጠል ገንቢ በሆኑ አሰባሳቢ ትርክቶች ላይ ምሁራን በትኩረት መስራት...
  • ዜና

የአርሶ አደሩን የቴክኖሎጂና የግብዓት አጠቃቀምን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የጋሞ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

የአርሶ አደሩን የቴክኖሎጂና የግብዓት አጠቃቀምን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ እንደሚገኝ የጋሞ ዞን አስተዳደር...
  • ዜና

የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ የራሱን ገቢ አመንጭቶ ራሱን እያስተዳደረ የተሻለ ደረጃ ላይ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ የራሱን ገቢ አመንጭቶ ራሱን እያስተዳደረ የተሻለ ደረጃ...
1 min read
  • ዜና

በጋሞ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሃ-ግብር 10ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 20 መደበኛ ጉባኤ በአርባምንጭ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል

በጋሞ ዞን ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር መርሃ-ግብር 10ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 20 መደበኛ...
1 min read
  • ዜና

የህዝብን ሠላማዊ ግንኙነት ለማሻከር የሚሰሩ ኃይሎችን በጋራ መከላከል ይገባል- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው

የህዝብን ሠላማዊ ግንኙነት ለማሻከር የሚሰሩ ኃይሎችን በጋራ መከላከል ይገባል- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ሀዋሳ:...
  • ዜና

በሴቶች እና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጐጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን መቀነስ በሚያስችል መልኩ የማህበረሰብ ውይይቶች ተጠናክረው መቀጠላቸውን በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት ገለጸ

ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በሴቶች እና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጐጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን መቀነስ...
  • ዜና

በክልሉ በመንግስትና ፓርቲ ሥራዎች የተከናወኑ አበረታች አፈፃፀሞችን በማጠናከር ለተሻለ የህዝብ ተጠቃሚነት መሥራት ይገባል – ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው

ሀዋሳ: ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመንግስትና ፓርቲ ሥራዎች የተከናወኑ አበረታች አፈፃፀሞችን...
1 min read
  • ስፖርት

ከፊታችን ግንቦት 2-3/2016 ዓመተ ምህረት የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት ሰነ-ስርዓት በቦንጋ ከተማ እንደሚካሄድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ከፊታችን ግንቦት 2-3/2016 ዓመተ ምህረት የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ የማብራት ሰነ-ስርዓት በቦንጋ ከተማ እንደሚካሄድ የደቡብ...
1 min read
  • ዜና

የሚከሰቱ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ባህላዊ ዕሴቶችን መጠበቅ ወሳኝ እንደሆነ ተገለጸ

የሚከሰቱ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ባህላዊ ዕሴቶችን መጠበቅ ወሳኝ እንደሆነ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም...
  • ዜና

በበልግ እርሻ ወቅት ከሚመረቱ ሰብሎች የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ የኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ

በበልግ እርሻ ወቅት ከሚመረቱ ሰብሎች የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ የኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ አርሶ አደሮች...

Posts pagination

Previous 1 … 297 298 299 300 301 302 303 … 406 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በክልሉ የትምህርት ጥራት፣ ውጤትና ተደራሽነት ዙሪያ ማነቆ የሆኑ ጉዳዮችን ለመፍታት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

  • ዜና

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የህይወት አድን ስራዎቹን ለማጠናከር የህብረተሰቡ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

ማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም

  • ዜና

እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ ከዳር ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሙዱላ ከተማ አስተዳደር ገለፀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .