Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

“አንድነታችንን በማጎልበት የህዝብ ጥቅም የሚያስቀድም ፖለቲካ ማራመድ ይጠበቅብናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር መሰረት የሆነው ብዝሃነትን በአግባቡ የማስተናገድ ሂደት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለፀ

በክረምቱ ወራት ሊከሰቱ የሚችሉ የተለያዩ አደጋዎችን ለመከላከል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

“አንድነታችንን በማጎልበት የህዝብ ጥቅም የሚያስቀድም ፖለቲካ ማራመድ ይጠበቅብናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

1 min read
  • ዜና

የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር መሰረት የሆነው ብዝሃነትን በአግባቡ የማስተናገድ ሂደት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

በክረምቱ ወራት ሊከሰቱ የሚችሉ የተለያዩ አደጋዎችን ለመከላከል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ከ36 ሚሊዬን ብር በላይ ወጪ የተሰራው የኡማ ባኬ መንገድ ተጠናቆ ተመረቀ

  • ቢዝነስ

የ2017 የክረምት ወራት የገቢ አሰባሰብና የ2018 ዓ.ም የንግድ ፈቃድ ምዝገባና እድሳት ስራ በአግባቡ ለመስራት መዘጋጀታቸውን በጋሞ ዞን ባለድርሻ አካላት ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

3
  • ዜና

“አንድነታችንን በማጎልበት የህዝብ ጥቅም የሚያስቀድም ፖለቲካ ማራመድ ይጠበቅብናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

4
  • ዜና

የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር መሰረት የሆነው ብዝሃነትን በአግባቡ የማስተናገድ ሂደት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለፀ

5
  • ዜና

በክረምቱ ወራት ሊከሰቱ የሚችሉ የተለያዩ አደጋዎችን ለመከላከል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

“አንድነታችንን በማጎልበት የህዝብ ጥቅም የሚያስቀድም ፖለቲካ ማራመድ ይጠበቅብናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

1 min read
  • ዜና

የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር መሰረት የሆነው ብዝሃነትን በአግባቡ የማስተናገድ ሂደት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት የእናቶችና ህጻናትን ሞት ለመቀነስ ሊሰራ እንደሚጋበ ተገለጸ

በጤና ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመቅረፍ የእናቶችና የህጻናት ሞት ለመቀነስ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የዲላ ዙሪያ...
  • ዜና

በአንድ ጀንበር 2 ነጥብ 3 ሚሊዬን ችግኝ ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በአንድ ጀንበር 2 ነጥብ 3 ሚሊዬን ችግኝ ለመትከል አስፈላጊውን...
  • ዜና

ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም ለሚከናወነዉ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 5 ሚሊዮን 2 መቶ 55 ሺ ችግኞችን ለመትከል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የካፋ ዞን ግብርና፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ልማት መምሪያ አስታወቀ

ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም ለሚከናወነዉ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 5 ሚሊዮን 2 መቶ...
  • ዜና

ምክር ቤቶች የአስፈጻሚ አካላትን ተግባራት የመከታተልና ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተጠቆመ

ምክር ቤቶች የአስፈጻሚ አካላትን ተግባራት የመከታተልና ድጋፍ የማድረግ ሥራዎችን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተጠቆመ የሸካ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የምርምር ሥራዎች የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ እንዲሆኑ እየተሠራ ነው” – ዶክተር ፀጋዬ ማቴዎስ

“የምርምር ሥራዎች የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ እንዲሆኑ እየተሠራ ነው” – ዶክተር ፀጋዬ ማቴዎስ የዛሬው የንጋት...
1 min read
  • ዜና

የደብረታቦር በዓል በሆሳዕና ከተማ በድምቀት ተከበረ

የደብረታቦር በዓል በሆሳዕና ከተማ በድምቀት ተከበረ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደብረታቦር በዓል ሃይማኖታዊ...
1 min read
  • ዜና

በድልድይ መሠረተ ልማት ችግር ምክንያት ለተለያየ እንግልት እየተዳረግን ነው ሲሉ በይርጋጨፌ ወረዳ የሀዳ-ቱሊሴ ቀበሌ ነዋሪዎች ተናገሩ

በድልድይ መሠረተ ልማት ችግር ምክንያት ለተለያየ እንግልት እየተዳረግን ነው ሲሉ በይርጋጨፌ ወረዳ የሀዳ-ቱሊሴ ቀበሌ...
  • ዜና

የኣሪ ማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ መቋረጥ የተለያዩ አካባቢያዊና ሀገራዊ መረጃዎችን እንዳንሰማ አድርጎናል ሲሉ በኣሪ ዞን በገሊላ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ አድማጮች ገለፁ

የኣሪ ማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያ መቋረጥ የተለያዩ አካባቢያዊና ሀገራዊ መረጃዎችን እንዳንሰማ አድርጎናል ሲሉ በኣሪ ዞን...
  • ዜና

በ2016 ዓ.ም በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀንበር የሚገነቡ ቤቶች መርሐ ግብር 72 ቤቶች በኮሬ ዞን እየተሠሩ መሆናቸው ተገለጸ

በ2016 ዓ.ም በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድ ጀንበር የሚገነቡ ቤቶች መርሐ ግብር 72 ቤቶች...
  • ዜና

በኣሪ ዞን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ሺህ በላይ ቤቶች ለአረጋውያንና አቅመ ደካሞች አድሶና ገንብቶ ለማስረከብ እየተሠራ እንደሚገኝ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ

በኣሪ ዞን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ሺህ በላይ ቤቶች ለአረጋውያንና አቅመ ደካሞች አድሶና...

Posts pagination

Previous 1 … 178 179 180 181 182 183 184 … 306 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 24/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

“አንድነታችንን በማጎልበት የህዝብ ጥቅም የሚያስቀድም ፖለቲካ ማራመድ ይጠበቅብናል” ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

1 min read
  • ዜና

የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር መሰረት የሆነው ብዝሃነትን በአግባቡ የማስተናገድ ሂደት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለፀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .