Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የሣንባ በሽታንና ሌሎች ስር የሰደዱ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ

መደበኛና በዘመቻ የሚሰጡ የክትባት አገልግሎቶች የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ መላው ህዝብ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

  • ዜና

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

  • ዜና

በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ጤና

የሣንባ በሽታንና ሌሎች ስር የሰደዱ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ

  • ዜና

መደበኛና በዘመቻ የሚሰጡ የክትባት አገልግሎቶች የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ መላው ህዝብ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

  • ቢዝነስ

በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ በግብርናው ዘርፍ ተደራጅተው ወደ ስራ የገቡ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸውን ገለጹ

  • ቢዝነስ

በቴክኖሎጂ የታገዘ መንግሥት የግዥ ስርዓት ተግባራዊ በማድረግ የሀብት ብክነትን መቀነስ ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

2
  • ዜና

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

3
  • ዜና

በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

4
  • ጤና

የሣንባ በሽታንና ሌሎች ስር የሰደዱ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ

5
  • ዜና

መደበኛና በዘመቻ የሚሰጡ የክትባት አገልግሎቶች የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ መላው ህዝብ የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

Featured News

  • ዜና

ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

  • ዜና

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

  • ዜና

በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ጤና

የሣንባ በሽታንና ሌሎች ስር የሰደዱ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ

1 min read
  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ለደረጃ “ሀ” እና “ለ” ግብር ከፋዮች በሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና በደረሰኝ አጠቃቀም ላይ የተዘጋጀ የክህሎት ሥልጠና በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ተሰጥቷል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ለደረጃ “ሀ” እና “ለ” ግብር ከፋዮች በሂሳብ መዝገብ አያያዝ...
  • ዜና

በኮሌጆች ውስጥ የሚገኙ ማሽኖችን በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሉ በቢሊዮን የሚገመት ኪሳራ ደርሷል

በኮሌጆች ውስጥ የሚገኙ ማሽኖችን በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሉ በቢሊዮን የሚገመት ኪሳራ ደርሷል ሀዋሳ፡ ሚያዝ 04/2016...
  • ዜና

የደን ህልውና ተጠብቆ ለሁሉ አቀፍ ለውጥ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ለማስቻል እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ሚያዚያ 04/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአከባቢ ጥበቃ ተግባር ለደን ህልውና መጠበቅ እና ለሁሉ አቀፍ...
1 min read
  • ዜና

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ውስጥ ያሉ የስልጠና ማሽነሪዎች በሚገባቸው ልክ ለታለመላቸው አላማ እየዋሉ አለመሆናቸው ተገለፀ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ በክልሉ ይህን ክፍተት ለመድፈን ያለመ ስልጠና...
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ሴክተር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

ሀዋሳ፡ ሚያዚያ 04/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ሴክተር በ2016 በጀት ዓመት...
  • ዜና

በማህበር ተደራጅተው መስራት በመቻላቸው ውጤታማ እንዳደረጋቸው ወጣቶች ተናገሩ

ሀዋሳ፡ ሚያዚያ 04/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማህበር የተደራጁ ወጣቶች በተሰማሩበት መስክ ውጤታማ መሆናቸውን ገለጹ። ወጣቶቹ...
  • ንጋት ጋዜጣ

ጥራትን መሠረት ያደረገ ትምህርት

በደረጀ ጥላሁን ትምህርት ብቁና በቂ የሰው ኃይል በማፍራት ረገድ ከፍተኛ ድርሻ አለው። ይህንኑ ለማሳካት...
  • ስፖርት

ምሽቱን በተካሄዱ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ባርሴሎና እና አትሌቲኮ ድል ቀንቷቸዋል

ምሽቱን በተካሄዱ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ባርሴሎና እና አትሌቲኮ ድል ቀንቷቸዋል በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ሩብ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ከቡስካ ወደ ዲመካ

ከቡስካ ወደ ዲመካ በአስፋው አማረ የተወለዱት በደቡብ ኦሞ ዞን በሐመር ወረዳ ቡስካ መንደር ነው፡፡...
  • ዜና

የኢድ አልፈጥር በዓልን በፍቅር እና በመረዳዳት ማክበር እንደሚገባ ተገለፀ

ሀዋሳ: ሚያዝያ 02/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢድ አልፈጥር በዓልን በፍቅርና በመረዳዳት ማክበር እንደሚገባ የሲዳማ ክልል...

Posts pagination

Previous 1 … 167 168 169 170 171 172 173 … 267 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

ፈጣንና ቀልጣፋ መረጃን ተጀራሽ በማድረግ የመንግስትና የማህበረሰቡን ተግባቦት ይበልጥ ለማጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

  • ዜና

ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

  • ዜና

በ17 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የሞሪንጋ ጂን ባንክ ለማቋቋም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ጤና

የሣንባ በሽታንና ሌሎች ስር የሰደዱ የመተንፈሻ አካላት ችግሮችን ለመቅረፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .