Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ከ36 ሚሊዬን ብር በላይ ወጪ የተሰራው የኡማ ባኬ መንገድ ተጠናቆ ተመረቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

5
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ

ሀዋሳ፣ ጳጉሜ 01/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ...
  • ዜና

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የታርጫ ክላስተር አመራሮች እና ባለሙያዎች ጳጉሜን 1 የመሻገር ቀንን አሰመልክቶ “የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂደዋል

የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ክልሉ ከተመሠረተ...
  • ዜና

በክልሉ የተመዘገበውን ውጤት ይበልጥ ማሳደግ ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

ሀዋሳ: ጳጉሜ 01/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሰረተ ወዲያ በሁሉም ዘርፎች ያስመዘገበውን አበረታች...
  • ዜና

“የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል በኮሬ ዞንና ኬሌ ከተማ አስተዳደር በጋራ የፓናል ውይይት ተካሄደ

ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የኬሌ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዮሐንስ ኃይሉ፤ የመሻገር ውጤቶች እየታዩ እንደሆነ...
  • ዜና

“የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል የመሻገር ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በአርባ ምንጭ ተከበረ

ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 01/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) “የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል የጋሞ...
1 min read
  • ዜና

በበዓል ወቅት ህገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በበዓል ወቅት ህገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የካፋ...
  • ንጋት ጋዜጣ

“ሳንቲም ሲጥሉልኝ አመስግኜ ነው የምመልሰው” – ወጣት ማህቶት በለጠ

በመሐሪ አድነው የአካል ጉዳተኞች በአብዛኛው የሀገራችን ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ በመስጠት...
  • ዜና

የሪፎርም ስራ ተቋማት ከተገልጋዩ ህብረተሰብ ለሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ምላሽ ለመስጠትና የአገልግሎት አሰጣጣቸውን ለማዘመን እንደሚያግዝ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የሪፎርም ስራ ተቋማት ከተገልጋዩ ህብረተሰብ ለሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር...
  • ዜና

የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል አከባበር ዙሪያ የዞኑ ሴቶች ንቅናቄ መድረክ  እየተካሄደ  ይገኛል

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወላይታ ብሔር ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል አከባበር ዙሪያ የዞኑ...
1 min read
  • ዜና

በዞኑ የታየውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ዘላቂነት ለማሻገር የፖሊስ አመራሮችና አባላት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዞኑ የታየውን አንፃራዊ ሠላም ወደ ዘላቂ ሠላም ለማሻገር የፖሊስ...

Posts pagination

Previous 1 … 167 168 169 170 171 172 173 … 306 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .