Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ

በምርጫ ጊዜ የሚነሱ ችግሮችን በገለልተኝነትና በህግ አግባብ ብቻ ለመፍታት የፍትህ አካላት ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ

በኣሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የራጺ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

ጤናን ለመጠበቅም ሆነ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጎልበት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ትኩረት ሊሰጠዉ እንደሚገባ ተመላከተ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ

  • ዜና

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ

  • ዜና

በምርጫ ጊዜ የሚነሱ ችግሮችን በገለልተኝነትና በህግ አግባብ ብቻ ለመፍታት የፍትህ አካላት ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ

1 min read
  • ዜና

በኣሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የራጺ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

1 min read
  • ጤና

ጤናን ለመጠበቅም ሆነ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጎልበት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ትኩረት ሊሰጠዉ እንደሚገባ ተመላከተ

  • ቢዝነስ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተመራ የኣሪ ዞን ብልጽግና ፓርቲና የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሰሜን ኣሪ ወረዳ በመገኘት የተለያዩ የመሰረተ ልማት ተግባራትን መረቀ

  • ቢዝነስ

ከ21 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የጂንካ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽህፈት ቤት የተጠርጣሪ ማቆያና የቢሮ ህንጻ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ እና የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍስሃ ጋረደው በተገኙበት በደማቅ ሥነ ስርዓት በይፋ ተመረቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ

2
  • ዜና

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ

3
  • ዜና

በምርጫ ጊዜ የሚነሱ ችግሮችን በገለልተኝነትና በህግ አግባብ ብቻ ለመፍታት የፍትህ አካላት ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ

4
  • ዜና

በኣሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የራጺ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

5
  • ጤና

ጤናን ለመጠበቅም ሆነ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን ለማጎልበት ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ትኩረት ሊሰጠዉ እንደሚገባ ተመላከተ

Featured News

1 min read
  • ዜና

የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ

  • ዜና

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ

  • ዜና

በምርጫ ጊዜ የሚነሱ ችግሮችን በገለልተኝነትና በህግ አግባብ ብቻ ለመፍታት የፍትህ አካላት ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ

1 min read
  • ዜና

በኣሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የራጺ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

1 min read
  • ዜና

የጉራጌ ህዝብ የታታሪነት ልምዱን በፀረ ሙስናና በብልሹ አሰራር ትግሉ ላይ መድገም አለበት ሲል የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለፀ

የጉራጌ ህዝብ የታታሪነት ልምዱን በፀረ ሙስናና በብልሹ አሰራር ትግሉ ላይ መድገም አለበት ሲል የማእከላዊ...
  • ቢዝነስ

የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን በተገቢ መደገፍና ማበረታታት ለሃገር ኢክኖሚ እድገት ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን በተገቢ መደገፍና ማበረታታት ለሃገር ኢክኖሚ እድገት ያለው...
1 min read
  • ዜና

በጎፋ ዞን የደምባ ጎፋ ወረዳ ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 3ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

በጎፋ ዞን የደምባ ጎፋ ወረዳ ሕዝብ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 3ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ...
1 min read
  • ዜና

የክልል ተቋማት የሚዛን አማን ማዕከል የሴቶች ክንፍ ህብረት አባላት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በደቡብ ቤንች ወረዳ በቂጤ ቀበሌ አካሄዱ

የክልል ተቋማት የሚዛን አማን ማዕከል የሴቶች ክንፍ ህብረት አባላት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ በደቡብ...
  • ቴክኖሎጂ

በቴክኖሎጂ የታገዘ የአሽከርካሪዎች ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን የወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅና ሳተላይት ካምፓስ ገለፀ

በቴክኖሎጂ የታገዘ የአሽከርካሪዎች ስልጠና በመስጠት ላይ መሆኑን የወልቂጤ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅና ሳተላይት ካምፓስ ገለፀ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ስነጽሁፍ ላይ ያለኝን እውቀት ያመጣሁት በተመስጦ በማድመጥ ነው” – ጋዜጠኛና ደራሲ ጥበቡ በለጠ

“ስነጽሁፍ ላይ ያለኝን እውቀት ያመጣሁት በተመስጦ በማድመጥ ነው” – ጋዜጠኛና ደራሲ ጥበቡ በለጠ በመሐሪ...
1 min read
  • ዜና

እድሮች በበጎ ተግባርና በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ የተጠናከረ ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

እድሮች በበጎ ተግባርና በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ የተጠናከረ ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 29/2017...
1 min read
  • ቢዝነስ

በጎፋ ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 1 ሺህ 830 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡ ተገለጸ

በጎፋ ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 1 ሺህ 830 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡ ተገለጸ...
  • ዜና

በክልሉ ውስን ቦታዎች የታዩ የፀጥታ ችግሮች ዕልባት እያገኙ መጥተዋል – ዋና አፈ ጉባዔ ፋጤ ስርሞሎ

በክልሉ ውስን ቦታዎች የታዩ የፀጥታ ችግሮች ዕልባት እያገኙ መጥተዋል – ዋና አፈ ጉባዔ ፋጤ...
  • ዜና

የጉራጊኛ ቋንቋ ይበልጥ እንዲለማና በስራ ላይ እንዲውል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

የጉራጊኛ ቋንቋ ይበልጥ እንዲለማና በስራ ላይ እንዲውል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡...

Posts pagination

Previous 1 … 134 135 136 137 138 139 140 … 467 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

የመንግሥትን የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት የሚሰሩ የማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በተሻለ ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል – አምባሳደር ፍጹም አረጋ

  • ዜና

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ያነጋገርናቸው አንዳንድ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ

  • ዜና

በምርጫ ጊዜ የሚነሱ ችግሮችን በገለልተኝነትና በህግ አግባብ ብቻ ለመፍታት የፍትህ አካላት ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ

1 min read
  • ዜና

በኣሪ ዞን ሰሜን አሪ ወረዳ የራጺ ታዳጊ ማዘጋጃ ቤት የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .