Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ

“መንግስት ከህዝብ ጋር ተቀራርቦ በመሥራቱ ስኬቶች ተመዝግበዋል” – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ህልውናን ለማስጠበቅ ይሰራል – የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

1 min read
  • ዜና

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ

  • ዜና

“መንግስት ከህዝብ ጋር ተቀራርቦ በመሥራቱ ስኬቶች ተመዝግበዋል” – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

  • ዜና

የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ህልውናን ለማስጠበቅ ይሰራል – የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ

  • ቢዝነስ

በያዝነው ዓመት አስከ ጥቅምት ወር ድረስ 2 መቶ 50 ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን የባስኬቶ ዞን ላስካ ዙሪያ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ቢዝነስ

የምርምር ተቋማት ከዝናብ ጥገኝነት ተላቀው የግብርናውን ስራ ውጤታማ እንዲያደርጉ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ኢንስቲትዩት አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

2
  • ዜና

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

3
  • ዜና

ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ

4
  • ዜና

“መንግስት ከህዝብ ጋር ተቀራርቦ በመሥራቱ ስኬቶች ተመዝግበዋል” – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

5
  • ዜና

የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ህልውናን ለማስጠበቅ ይሰራል – የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ

Featured News

  • ዜና

በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

1 min read
  • ዜና

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ

  • ዜና

“መንግስት ከህዝብ ጋር ተቀራርቦ በመሥራቱ ስኬቶች ተመዝግበዋል” – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

  • Uncategorized

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ “ብቃት ለቴክኒክና ሙያ ልህቀት!” በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ክላስተር ለሚገኙ የቴክኒክና ሙያ አሠልጣኞች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት ጀምሯል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ “ብቃት ለቴክኒክና ሙያ ልህቀት!” በሚል መሪ...
  • ቢዝነስ

የሙስሊሙ ማህበረሰብ አንድነትና ዘላቂ ሠላምን ለማጠናከር በሚከወኑ ተግባራት ተሳትፏቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ተገለፀ

የሙስሊሙ ማህበረሰብ አንድነትና ዘላቂ ሠላምን ለማጠናከር በሚከወኑ ተግባራት ተሳትፏቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ተገለፀ የጂንካ ከተማ...
  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሠራተኞች እና በኣሪ ዞን ስር ባሉ መዋቅሮች የሚገኙ የመንግስት ሠራተኞች “ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦ ስትራቴጂ ቁመና” በሚል ርዕስ ሰነድ ቀርቦ ተወያዩ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ሠራተኞች እና በኣሪ ዞን ስር ባሉ መዋቅሮች የሚገኙ የመንግስት...
  • ቢዝነስ
  • ዜና

በኦሞ ወንዝ ሙላት ከተፈናቀሉት ባሻገር ስጋት ውስጥ የወደቁ አርብቶ አደሮችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት የአጋር ድርጅቶች ሚና ወሳኝ መሆኑን በደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

በኦሞ ወንዝ ሙላት ከተፈናቀሉት ባሻገር ስጋት ውስጥ የወደቁ አርብቶ አደሮችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የግብጽ እጆች ከታሰሩ የሱዳን ተሰብረዋል”

“የግብጽ እጆች ከታሰሩ የሱዳን ተሰብረዋል” በፈረኦን ደበበ ከህዳሴ ግድባችን ምረቃ በኋላ እንደነፈሰው አየር ባይሆንም...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 21/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

‎ለመኸር እርሻ ከ82 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የቡርጂ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

‎ለመኸር እርሻ ከ82 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የቡርጂ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ...
  • ዜና

ኤስ ኦ ኤስ ኢትዮጵያ የሀዋሳ የህፃናት መንደር በሆሳዕና ከተማ ለሚገኙ ሶስት ትምህርት ቤቶች 11 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ የተለያዩ የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

ኤስ ኦ ኤስ ኢትዮጵያ የሀዋሳ የህፃናት መንደር በሆሳዕና ከተማ ለሚገኙ ሶስት ትምህርት ቤቶች 11...
  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 20/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

በወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ በሚደረግላቸው የወሊድ ክትትልና ድጋፍ ሥራ መደሰታቸውን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እናቶች ተናገሩ

በወላይታ ዞን በካዎ ኮይሻ ወረዳ ላሾ ጤና ጣቢያ በሚደረግላቸው የወሊድ ክትትልና ድጋፍ ሥራ መደሰታቸውን...

Posts pagination

Previous 1 … 49 50 51 52 53 54 55 … 429 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በሁሉም ዘርፎች እንደሀገር አመርቂ ውጤቶች እየተዘመገቡ ነው – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች

1 min read
  • ዜና

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓትን በማዘመን የመረጃ ታማኝነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

ባለፉት ጊዜያት ከህዝብ ለተነሱ ጥያቄዎች መንግስት ምላሽ እየሰጠ መቆየቱ ተገለጸ

  • ዜና

“መንግስት ከህዝብ ጋር ተቀራርቦ በመሥራቱ ስኬቶች ተመዝግበዋል” – ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .