Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገ የበጎ አድራጎት ባህል ማሳደግ የሁል ጊዜ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

በእንሰት ሰብል ምርታማነት ላይ አሉታዊ ተእፅኖ የሚያሳድሩ በሽታዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት አርሶ አደሩ የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

በጌዴኦ ዞን ሥራና ክህሎት መምሪያ የ2018 ዓ ም የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ ተካሄደ

የወጣቶችን ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለጸ

በቡና ዘርፍ ያለውን ህገወጥ ንግድ በጋራ መግታት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማህበር ገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገ የበጎ አድራጎት ባህል ማሳደግ የሁል ጊዜ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በእንሰት ሰብል ምርታማነት ላይ አሉታዊ ተእፅኖ የሚያሳድሩ በሽታዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት አርሶ አደሩ የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ዜና

በጌዴኦ ዞን ሥራና ክህሎት መምሪያ የ2018 ዓ ም የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ ተካሄደ

  • ዜና

የወጣቶችን ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለጸ

  • ዜና

በቡና ዘርፍ ያለውን ህገወጥ ንግድ በጋራ መግታት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማህበር ገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገ የበጎ አድራጎት ባህል ማሳደግ የሁል ጊዜ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

2
  • ዜና

በእንሰት ሰብል ምርታማነት ላይ አሉታዊ ተእፅኖ የሚያሳድሩ በሽታዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት አርሶ አደሩ የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

3
  • ዜና

በጌዴኦ ዞን ሥራና ክህሎት መምሪያ የ2018 ዓ ም የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ ተካሄደ

4
  • ዜና

የወጣቶችን ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለጸ

5
  • ዜና

በቡና ዘርፍ ያለውን ህገወጥ ንግድ በጋራ መግታት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የቡና ማህበር ገለጸ

Featured News

  • ዜና

ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገ የበጎ አድራጎት ባህል ማሳደግ የሁል ጊዜ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በእንሰት ሰብል ምርታማነት ላይ አሉታዊ ተእፅኖ የሚያሳድሩ በሽታዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት አርሶ አደሩ የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ዜና

በጌዴኦ ዞን ሥራና ክህሎት መምሪያ የ2018 ዓ ም የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ ተካሄደ

  • ዜና

የወጣቶችን ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ
  • ዜና

በጎፋ ዞን ኦይዳ ወረዳ በፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ስራ ላይ የተሰማሩ  አርሶ አደሮች የኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናገሩ

በጎፋ ዞን ኦይዳ ወረዳ በፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ስራ ላይ የተሰማሩ  አርሶ አደሮች የኢኮኖሚ ተጠቃሚ...
1 min read
  • ዜና

በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው

በቡታጅራ ከተማ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሀ-ግብር እየተካሄደ ነው ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም...
1 min read
  • ቢዝነስ
  • ዜና

በጎፋ ዞን በቀጣይ 6 ወራት የሚተገበር የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል የሚያስችል ዕቅድ ዙሪያ ዞናዊ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል

በጎፋ ዞን በቀጣይ 6 ወራት የሚተገበር የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል የሚያስችል ዕቅድ ዙሪያ ዞናዊ የንቅናቄ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ውበትና ጣዕምን ያጣመረ

ውበትና ጣዕምን ያጣመረ በገነት ደጉ አቶ መሰለ ማትዮስ ይባላሉ፡፡ በአሁኑ ሰዓት በጋሞ ቃለ ህይወት...
  • ንጋት ጋዜጣ

አትላንታን በታሪክ

አትላንታን በታሪክ በኢያሱ ታዴዎስ በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 19/1996 ዕለተ አርብ ምሽት፣ በስፖርቱ መድረክ አንድ ድንቅ...
  • ዜና

በሀገሪቱ የዜጎችን የስራ ፈጠራ ክህሎት ይበልጥ ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕሪነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ

በሀገሪቱ የዜጎችን የስራ ፈጠራ ክህሎት ይበልጥ ለማጎልበት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕሪነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት...
  • ዜና

የዲላ ዩኒቨርሲቲ በቡና ልማት ፕሮጀክት ያዘጋጃቸውን የተመረጠ የቡና ዝሪያ ችግኝ ለአርሶ አደሮች አሰራጨ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ በቡና ልማት ፕሮጀክት ያዘጋጃቸውን የተመረጠ የቡና ዝሪያ ችግኝ ለአርሶ አደሮች አሰራጨ ሀዋሳ፡...
  • ዜና

በወረዳው የመጣውን አንፃራዊ ሰላም ለማጽናት ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ የሸኮ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

በወረዳው የመጣውን አንፃራዊ ሰላም ለማጽናት ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ እንደሚገባ የሸኮ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ...
  • ዜና

በኢንቨስትመንት የሚሰማሩ ባለሀብቶች ቴክኖሎጂ በማሸጋገርና በሥራ ዕድል ፈጠራ የተጣለባቸው ኃላፊነት የጎላ መሆኑ ተገለፀ

በኢንቨስትመንት የሚሰማሩ ባለሀብቶች ቴክኖሎጂ በማሸጋገርና በሥራ ዕድል ፈጠራ የተጣለባቸው ኃላፊነት የጎላ መሆኑ ተገለፀ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ዜና

የበልግ እርሻ ሰብል እንክብካቤን በተገቢው እያከናወኑ መሆናቸውን አንዳንድ በወላይታ ዞን የዳሞት ወይዴ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ

የበልግ እርሻ ሰብል እንክብካቤን በተገቢው እያከናወኑ መሆናቸውን አንዳንድ በወላይታ ዞን የዳሞት ወይዴ ወረዳ አርሶ...

Posts pagination

Previous 1 … 342 343 344 345 346 347 348 … 445 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

ሰብዓዊነትን መሠረት ያደረገ የበጎ አድራጎት ባህል ማሳደግ የሁል ጊዜ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በእንሰት ሰብል ምርታማነት ላይ አሉታዊ ተእፅኖ የሚያሳድሩ በሽታዎችን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት አርሶ አደሩ የበኩሉን ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ዜና

በጌዴኦ ዞን ሥራና ክህሎት መምሪያ የ2018 ዓ ም የ6 ወራት አፈፃፀም ግምገማና የቀጣይ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ ተካሄደ

  • ዜና

የወጣቶችን ስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ውጤታማ ለማድረግ የተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .