Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም

ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎችና መምህራንን በመደገፍ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

የክልሉን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ የሚችል የፖሊስ መዋቅር መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም

  • ዜና

ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

  • ዜና

የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎችና መምህራንን በመደገፍ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የክልሉን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ የሚችል የፖሊስ መዋቅር መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

  • ቢዝነስ

የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለመቅረፍ በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝ የከተማው ከንቲባ አቶ ሙራድ ከድር ገለፁ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም

2
  • ዜና

ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

3
  • ቢዝነስ
  • ዜና

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

4
  • ዜና

የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎችና መምህራንን በመደገፍ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

5
  • ዜና

የክልሉን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ የሚችል የፖሊስ መዋቅር መፍጠር እንደሚገባ ተገለጸ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም

  • ዜና

ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

  • ዜና

የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎችና መምህራንን በመደገፍ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የጎፋ ዞን የሣውላ ከተማ በህዝብ ተሳትፎ ለሚገነባው የባናካ ተራራ መዝናኛ ፓርክ ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ የከተማው ነጋዴዎች ተናገሩ

አካታች የልማት ፕሮጀክት ግንባታው ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እንደሚገነባ የሚታወስ ነው። በጎፋ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

የሶማሊ ላንድ “የተናጠል” ህይወት

በፈረኦን ደበበ ልዩነት፣ ነጻነት ወይም ሉዓላዊነት የሚሉ ቃላት እዚህም እዚያ መሰማታቸው የተለመደ ሆኗል፤ ከአብረን...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“አትችይም የሚሉትን አሸንፌአለሁ”

“አትችይም የሚሉትን አሸንፌአለሁ” በደረሰ አስፋው የሞቀውና የደመቀው ቤተሰብ ሞት በሚሉት ጠላት ተፈተነ፡፡ በፍቅር የጸናው...
1 min read
  • ዜና

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በኦሮሚያ ክልል መንግስት ድጋፍ 80 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባዉ የጉስባጃይ ኢፋ ቦሩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በኦሮሚያ ክልል መንግስት ድጋፍ 80 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባዉ የጉስባጃይ...
1 min read
  • ዜና

የዲላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት ወደ ተግባር መግባቱን ገለጸ

የዲላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት ወደ ተግባር መግባቱን ገለጸ ሀዋሳ፡ መስከረም...
1 min read
  • ዜና

ሕጋዊ የንግድ ሂደትን ተከትለው ለውጭ ገበያ ከሚቀርቡ የግብርና ምርቶች ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘት መቻሉን የጎፋ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ገለጸ

ሕጋዊ የንግድ ሂደትን ተከትለው ለውጭ ገበያ ከሚቀርቡ የግብርና ምርቶች ከ28 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ...
  • ዜና

የብሔረሰቦች ቀን በዓል ህብረብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ያለው ፋይዳ ጉልህ እንደሆነ ተገለጸ

የብሔረሰቦች ቀን በዓል ህብረብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ያለው ፋይዳ ጉልህ እንደሆነ ተገለጸ ሀዋሳ፡ መስከረም 24/2016...
1 min read
  • ዜና

በሆሳዕና ከተማ ህብረተሰቡ በመንገድ ግንባታ ሂደት የሚያደርገው ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

በሆሳዕና ከተማ ህብረተሰቡ በመንገድ ግንባታ ሂደት የሚያደርገው ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ ሀዋሳ፡ መስከረም 24/2016...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ነጠላ በ5ዐ ሣንቲም ሸጫለሁ”

በአብርሃም ማጋ የ85 ዓመት አዛውንቱ “ሥራ ከሌለ ህይወት ምን ህይወት? በሚለው ጥያቄ አዘል አስተያየት...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ቁጭ ብል ኖሮ ዛሬ የደረስኩበት ደረጃ አልደርስም ነበር” – ሰላማዊት ታደሰ

በኢያሱ ታዴዎስ በሐዋሳ ከተማ በስፋት ትታወቃለች። ልበ ቆራጥ፣ ትጉህ፣ በተስፋ የተሞላች ሴት ናት። በፈገግታ...

Posts pagination

Previous 1 … 308 309 310 311 312 313 314 … 353 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም

  • ዜና

ከደረጃ “ሐ” ግብር ከፋዮች እስከአሁን ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ገቢዎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ህብረት ስራ ማህበራት በተደራጁበት ዓላማ ለአባሎቻቸው የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በጠንካራ አደረጃጀትና ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት ሊደገፉ እንደሚገባ ተመላከተ

  • ዜና

የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ተማሪዎችና መምህራንን በመደገፍ የማህበረሰቡን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .