Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የሳውላ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽህፈት ቤት የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊና ምቹ እንዲሆን የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ

የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተጀመረው ቅንጅታዊ ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል -የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

‎በጤና ተቋማት ባገኙት የተሻለ አገልግሎት ደስተኞች መሆናቸውን በኣሪ ዞን የዎባ አሪ ወረዳ ተገልጋይ እናቶች ተናገሩ

በገጠርና በከተማ ያሉ የስራ እድሎችንና ፀጋዎችን በአግባቡ በመለየት ለዜጎች ክህሎት መር የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ

በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሴቶች የልማት ህብረትን ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

የሳውላ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽህፈት ቤት የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊና ምቹ እንዲሆን የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ

1 min read
  • ዜና

የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተጀመረው ቅንጅታዊ ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል -የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

1 min read
  • ዜና

‎በጤና ተቋማት ባገኙት የተሻለ አገልግሎት ደስተኞች መሆናቸውን በኣሪ ዞን የዎባ አሪ ወረዳ ተገልጋይ እናቶች ተናገሩ

  • ዜና

በገጠርና በከተማ ያሉ የስራ እድሎችንና ፀጋዎችን በአግባቡ በመለየት ለዜጎች ክህሎት መር የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ

  • ዜና

በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሴቶች የልማት ህብረትን ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የሳውላ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽህፈት ቤት የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊና ምቹ እንዲሆን የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ

2
  • ዜና

የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተጀመረው ቅንጅታዊ ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል -የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

3
  • ዜና

‎በጤና ተቋማት ባገኙት የተሻለ አገልግሎት ደስተኞች መሆናቸውን በኣሪ ዞን የዎባ አሪ ወረዳ ተገልጋይ እናቶች ተናገሩ

4
  • ዜና

በገጠርና በከተማ ያሉ የስራ እድሎችንና ፀጋዎችን በአግባቡ በመለየት ለዜጎች ክህሎት መር የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ

5
  • ዜና

በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሴቶች የልማት ህብረትን ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ

Featured News

1 min read
  • ዜና

የሳውላ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽህፈት ቤት የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊና ምቹ እንዲሆን የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ

1 min read
  • ዜና

የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተጀመረው ቅንጅታዊ ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል -የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

1 min read
  • ዜና

‎በጤና ተቋማት ባገኙት የተሻለ አገልግሎት ደስተኞች መሆናቸውን በኣሪ ዞን የዎባ አሪ ወረዳ ተገልጋይ እናቶች ተናገሩ

  • ዜና

በገጠርና በከተማ ያሉ የስራ እድሎችንና ፀጋዎችን በአግባቡ በመለየት ለዜጎች ክህሎት መር የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ

  • ዜና

ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ

ምክር ቤቱ የአንድ አባል ያለመከሰስ መብት አነሳ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የአቶ መዚድ...
  • ዜና

በደቡብ ኦሞና ኣሪ ዞኖች መካከል የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተካሄደ

በደቡብ ኦሞና ኣሪ ዞኖች መካከል የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተካሄደ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2016 ዓ.ም...
  • ዜና

የክልሉ ምክር ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተፈጥሮ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማውን ሀዘን ገለፀ

የክልሉ ምክር ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተፈጥሮ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማውን...
  • ዜና

ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፈቱ

ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ምክር ቤት የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፈቱ...
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ይጀምራል ሀዋሳ፡ ሐምሌ 17/2016...
  • ዜና

በአረንጓደ አሻራ የሚተከሉ ችግኞች ከምግብነት ባለፈ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ እየተሠራ ነው

በአረንጓደ አሻራ የሚተከሉ ችግኞች ከምግብነት ባለፈ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ እየተሠራ ነው በመካሄድ ላይ...
1 min read
  • ዜና

“የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ለማሳደግ ቴክኖሎጂን መተግበር ግድ ይላል”

አቶ አሻግሬ ጀምበሬ የሳምንቱ የንጋት እንግዳችን አቶ አሻግሬ ጀምበሬ ይባላሉ፡፡ ትውልዳቸው በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ...
1 min read
  • ዜና

ወጣቱ ትውልድ ከአባቶቹ የወረሰውን ጠቃሚ ባህሎችን በማጠናከር ለሀገር ሠላምና ልማት ማዋል እንዳለባት በሀዲያ ዞን የሚገኙ የባህል ሽማግሌዎች ተናገሩ

ወጣቱ ትውልድ ከአባቶቹ የወረሰውን ጠቃሚ ባህሎችን በማጠናከር ለሀገር ሠላምና ልማት ማዋል እንዳለባት በሀዲያ ዞን...
1 min read
  • ዜና

የኣሪ ህዝብ ልማት ማህበር የውስጥ አደራጀቱን በማጠናከር የህዝቡ የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት ጠንክር እንደሚሠራ አስታወቀ

የኣሪ ህዝብ ልማት ማህበር የውስጥ አደራጀቱን በማጠናከር የህዝቡ የልማት ክፍተቶችን ለመሙላት ጠንክር እንደሚሠራ አስታወቀ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

በሴራ ታላላቅ ፕሮጀክቶቿን ለመገንባት ያልታደለችው አፍሪካ

በሴራ ታላላቅ ፕሮጀክቶቿን ለመገንባት ያልታደለችው አፍሪካ በኢያሱ ታዴዎስ ..ክፍል አራት ምዕራባዊያን ዛሬ ላይ ዓለም...

Posts pagination

Previous 1 … 292 293 294 295 296 297 298 … 407 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

የሳውላ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽህፈት ቤት የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊና ምቹ እንዲሆን የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ

1 min read
  • ዜና

የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተጀመረው ቅንጅታዊ ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል -የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

1 min read
  • ዜና

‎በጤና ተቋማት ባገኙት የተሻለ አገልግሎት ደስተኞች መሆናቸውን በኣሪ ዞን የዎባ አሪ ወረዳ ተገልጋይ እናቶች ተናገሩ

  • ዜና

በገጠርና በከተማ ያሉ የስራ እድሎችንና ፀጋዎችን በአግባቡ በመለየት ለዜጎች ክህሎት መር የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ አስታወቀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .