Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

የትራፊክ አደጋን መከላከል የማህበረሰቡ የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ

በሴቶች ላይ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትለውን ሞት ለመቀነስ የካንሰር ቅድመ ምርመራ መደረግና ህክምና መውሰድ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

የወጣቱን የኢኮኖሚ አቅም ለመገንባት በሥራ ዕድል ፈጠራ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንዲሆኑ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥር ቀረበ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

1 min read
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

  • ዜና

የትራፊክ አደጋን መከላከል የማህበረሰቡ የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በሴቶች ላይ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትለውን ሞት ለመቀነስ የካንሰር ቅድመ ምርመራ መደረግና ህክምና መውሰድ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

  • ዜና

የወጣቱን የኢኮኖሚ አቅም ለመገንባት በሥራ ዕድል ፈጠራ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንዲሆኑ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥር ቀረበ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

2
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

3
  • ዜና

የትራፊክ አደጋን መከላከል የማህበረሰቡ የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ

4
  • ዜና

በሴቶች ላይ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትለውን ሞት ለመቀነስ የካንሰር ቅድመ ምርመራ መደረግና ህክምና መውሰድ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

5
  • ዜና

የወጣቱን የኢኮኖሚ አቅም ለመገንባት በሥራ ዕድል ፈጠራ የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንዲሆኑ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥር ቀረበ

Featured News

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

1 min read
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

  • ዜና

የትራፊክ አደጋን መከላከል የማህበረሰቡ የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በሴቶች ላይ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትለውን ሞት ለመቀነስ የካንሰር ቅድመ ምርመራ መደረግና ህክምና መውሰድ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

  • ዜና

የምስራቅ ጉራጌ ዞን አሰተዳደር በስልጤ ዞን በጎርፍ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ለመጠለያ ግንባታ የሚሆን 1 ሚሊየን ብር የሚገመት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ

የምስራቅ ጉራጌ ዞን አሰተዳደር በስልጤ ዞን በጎርፍ ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ለመጠለያ ግንባታ የሚሆን 1...
  • ቢዝነስ

የ2017 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በወቅቱ ቢጀመርም የትምህርት አመራር ምደባ መዘግየትና በመምህራን ደመወዝ አከፋፈል ላይ የሚስተዋል መንጠባጠብ ተጽዕኖ እያሳደረባቸው መሆኑን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጠምባሮ ልዩ ወረዳ የአንዳንድ ት/ቤት መምህራን ገለፁ

የ2017 የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በወቅቱ ቢጀመርም የትምህርት አመራር ምደባ መዘግየትና በመምህራን ደመወዝ...
  • ቢዝነስ

በዞኑ ከጊዜ ወደ ጊዜ የግብርና ምርታማነት እያደገ መምጣቱን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

በዞኑ ከጊዜ ወደ ጊዜ የግብርና ምርታማነት እያደገ መምጣቱን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ የዞኑ ግብርና...
  • ጤና

ከህክምና ባለሙያዎች ጥሩ አገልግሎት እያገኘን ቢሆንም በመድሃኒት አቅርቦት ላይ የሚስተዋለው ችግር ሊቀረፍ ይገባል ሲሉ በሀዲያ ዞን ሆመቾ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ያነጋገርናቸው የወባ በሽታ ታካሚዎች ገለጹ

ከህክምና ባለሙያዎች ጥሩ አገልግሎት እያገኘን ቢሆንም በመድሃኒት አቅርቦት ላይ የሚስተዋለው ችግር ሊቀረፍ ይገባል ሲሉ...
  • ዜና

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በልዩ ድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት አስታወቀ

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በልዩ ድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ለሴት ልጅ ከባድ ሊሆን ይችላል ካከበዱት” – ረዳት ኮሚሽነር ተናኘ ወልዱ

በመሐሪ አድው የዛሬው እቱ መለኛችን የልጅነት ምኞታቸው የነበረው ኢንጂነር መሆን ነበር። የትምህርት አቀባበላቸውም ህልማቸውን...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ቡና አረንጓዴ ወርቃችን ነው” -አቶ መስፍን ቃሬ

የሳምንቱ የንጋት እንግዳችን አቶ መስፍን ቃሬ ይባላሉ፡፡ የሲዳማ ክልል ቡና፣ ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን...
  • ዜና

የህብረተሰብን የፍትህ ጥያቄ በተገቢው ሁኔታ ለመመለስ በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን መፍታት እንደሚገባ ተጠቆመ

የህብረተሰብን የፍትህ ጥያቄ በተገቢው ሁኔታ ለመመለስ በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን መፍታት እንደሚገባ ተጠቆመ ሀዋሳ፡ ጥቅምት...
  • ዜና

አሁን ላይ  እየተባባሰ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመቆጣጠር በተቀናጀ ሁኔታ  እየተሠራ ነው –  በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጠምባሮ ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት

አሁን ላይ  እየተባባሰ የመጣውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመቆጣጠር በተቀናጀ ሁኔታ  እየተሠራ ነው –  በማዕከላዊ...
1 min read
  • ቴክኖሎጂ

የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርታማነት እንዲጨምር የቦንጋ ግብርና ምርምር ማዕከል እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ ተጨባጭ ለውጥ እንድናስመዘግብ ረድቶናል – በቤንች ሸኮ ዞን የሸይ ቤንች ወረዳ አርሶአደሮች

የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሻሻል ምርታማነት እንዲጨምር የቦንጋ ግብርና ምርምር ማዕከል እያደረገ ያለው እንቅስቃሴ ተጨባጭ ለውጥ...

Posts pagination

Previous 1 … 249 250 251 252 253 254 255 … 409 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

1 min read
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

  • ዜና

የትራፊክ አደጋን መከላከል የማህበረሰቡ የሁል ጊዜ ተግባር መሆን እንደሚገባ ተገለፀ

  • ዜና

በሴቶች ላይ የጡትና የማህፀን በር ካንሰር የሚያስከትለውን ሞት ለመቀነስ የካንሰር ቅድመ ምርመራ መደረግና ህክምና መውሰድ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .