Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተደድር እንዳሻው ጣሳው(ዶ/ር ገለጹ

6ኛው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዞኑ ባለፉት 6 ወራት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሕዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ገለጹ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 03/2018 ዓ.ም

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተደድር እንዳሻው ጣሳው(ዶ/ር ገለጹ

  • ዜና

6ኛው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዞኑ ባለፉት 6 ወራት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሕዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ገለጹ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 03/2018 ዓ.ም

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተደድር እንዳሻው ጣሳው(ዶ/ር ገለጹ

2
  • ዜና

6ኛው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

3
  • ዜና

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዞኑ ባለፉት 6 ወራት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

4
  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሕዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ገለጹ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 03/2018 ዓ.ም

Featured News

  • ዜና

በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተደድር እንዳሻው ጣሳው(ዶ/ር ገለጹ

  • ዜና

6ኛው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዞኑ ባለፉት 6 ወራት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሕዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ገለጹ

1 min read
  • ዜና

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የግብረሰናይ ድርጅቶች ሚና የጎለ እንደሆነ ተገለፀ

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የግብረሰናይ ድርጅቶች ሚና የጎለ እንደሆነ ተገለፀ ቢቢቢሲ የተሰኘው መንግስታዊ ያልሆነ...
1 min read
  • ስፖርት

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቤቶች አካል ብቃት እንቅስቃሴ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቤቶች አካል ብቃት እንቅስቃሴ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄደ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ከተጫዋችነት ተተኪ ወደ ማፍራት

በአስፋው አማረ የዛሬው አሰልጣኝ እግር ኳስን የጀመረው ገና በለጋነት እድሜው ነበር። በዚሁ በታዳጊነት ዕድሜው...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም

  • ዜና

ተቀራርቦ በጋራ መሥራት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያዝ ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ተቀራርቦ በጋራ መሥራት በተለያየ ጊዜ የሚፈጠሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን...
  • ዜና

የጀፎረ ባህላዊ አውራ መንገድን ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) አባቶቻችን ያቆዩልንን የጀፎረ ባህላዊ አውራ መንገድ ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ...
  • ዜና

በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የማስተማር አቅም ግንባታ ለትምህርት ባለድርሻ አካላት ስልጠና ተሰጠ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር...
  • ዜና

በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ማነቆ የሆኑ ችግሮችን ለይቶ በመፍታት ለሥራ አጥ ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ እንደሚገባ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር ገለጸ

በሥራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ የተሰማሩ በዞን መዋቅር ሥር የሚገኙ ባላድርሻ አካላት በተገኙበት በ2017 በጀት...
  • ዜና

የወራቤ ማረሚያ ተቋም የታራሚ አያያዝና አደረጃጀት በተገቢው መንገድ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ

ቋሚ ኮሚቴው የወራቤ ማረሚያ ተቋም በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተመልክቷል። በተቋሙ በጊዜ ቀጠሮ ላይ...
1 min read
  • ዜና

ዲጂታል ኢትዮዽያን ለመፍጠር በሚሰጠው ሀገራዊ የኢ-ኮዲንግ ስልጠና ተሳትፎና ተግባራዊነት ከማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል የጉራጌ ዞን አፈፃፀም ከፊት እንደሚገኝ የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ ገለፁ

ዲጂታል ኢትዮዽያን ለመፍጠር በሚሰጠው ሀገራዊ የኢ-ኮዲንግ ስልጠና ተሳትፎና ተግባራዊነት ከማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል የጉራጌ ዞን...

Posts pagination

Previous 1 … 247 248 249 250 251 252 253 … 444 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በፖለቲካ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተደድር እንዳሻው ጣሳው(ዶ/ር ገለጹ

  • ዜና

6ኛው የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ በዞኑ ባለፉት 6 ወራት የማህበረሰቡን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ገለጹ

  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የክልሉን ሕዝብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አለማየሁ ባውዲ ገለጹ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .