Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ፣ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

የጤናው ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

የኮሪደር ልማት ሥራዎች የሕብረተሰቡን የአኗኗር ዘይቤ እየቀየረ መምጣቱን ነዋሪዎች ተናገሩ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ፣ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም

  • ቢዝነስ

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

  • ዜና

የጤናው ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የኮሪደር ልማት ሥራዎች የሕብረተሰቡን የአኗኗር ዘይቤ እየቀየረ መምጣቱን ነዋሪዎች ተናገሩ

  • ቢዝነስ

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

  • ቢዝነስ

ገቢ ከራስ ለራስ የሚዉል በመሆኑ በቴክኖሎጂ በተደገፈ የአከፋፈል ስርዓት በአጭር ቀናት ከታቀደው በላይ ግብር መሰብሰብ እንደሚገባ ተገለጸ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

2
  • ዜና

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ፣ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም

3
  • ቢዝነስ

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

4
  • ዜና

የጤናው ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

5
  • ዜና

የኮሪደር ልማት ሥራዎች የሕብረተሰቡን የአኗኗር ዘይቤ እየቀየረ መምጣቱን ነዋሪዎች ተናገሩ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ፣ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም

  • ቢዝነስ

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

  • ዜና

የጤናው ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 06/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

በአከባቢ የመጣውን ሰላም በማስጠበቅና በማስቀጠል በኩል ህዝቡ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

በአከባቢ የመጣውን ሰላም በማስጠበቅና በማስቀጠል በኩል ህዝቡ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 06/2017...
  • ዜና

ሐምሌ 24 ለሚካሄደው በአንድ ጀንበር 21 ሚሊዬን ችግኝ ለመትከል ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

ሐምሌ 24 ለሚካሄደው በአንድ ጀንበር 21 ሚሊዬን ችግኝ ለመትከል ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ...
  • ዜና

የገጠር ኮሪደር ልማት ከሌማት ቱርፋት ጋር በማስተሳሰር የአርሶአደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንደሚያረጋግጥ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ሐምሌ 06/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የገጠር ኮሪደር ልማት ተግባር ከሌማት ቱርፋት ጋር በማስተሳሰር የአርሶአደሩን...
  • ዜና

በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ የንግስት እሌኒ መሀመድ መታሠቢያ ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት አስመረቀ

በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ የንግስት እሌኒ መሀመድ መታሠቢያ ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 05/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

በበጋው ወቅት የተሰሩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን ይበልጥ በማጠናከር አቅመደካማ ወገኖችን የመደገፍ ስራ መስራት እንደሚገባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቀቤና ልዩ ወረዳ አስተዳደር ገለፀ

በበጋው ወቅት የተሰሩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን ይበልጥ በማጠናከር አቅመደካማ ወገኖችን የመደገፍ ስራ መስራት...
  • ዜና

የብልጽግና መንግስት ከፌደራል ደረጃ ወደታች ወርዶ የሚያከናውናቸው ሰው ተኮር በጎ ተግባራት የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ለመቅረፍ ጉልህ አስተዋጽኦ አላቸው – የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር

የብልጽግና መንግስት ከፌደራል ደረጃ ወደታች ወርዶ የሚያከናውናቸው ሰው ተኮር በጎ ተግባራት የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ...
1 min read
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ ወጀባቴ ቀበሌ ንቡር ሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፈት ሆነ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ምስራቅ መስቃን ወረዳ ወጀባቴ ቀበሌ ንቡር ሁሉ አቀፍ...
1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች የመንግስትን ስራ ከመጠበቅ ወጥተው ስራ ፈጥረዉ በመስራት ለሀገር ዕድገት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸው ተገለፀ

ተመራቂ ተማሪዎች የመንግስትን ስራ ከመጠበቅ ወጥተው ስራ ፈጥረዉ በመስራት ለሀገር ዕድገት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸው...

Posts pagination

Previous 1 2 3 4 5 … 314 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ፣ ሐምሌ 07/2017 ዓ.ም

  • ቢዝነስ

ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለፀ

  • ዜና

የጤናው ዘርፍ አገልግሎት ለማጠናከር የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .