Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ቼልሲ በርንሌይን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዘገበ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

አርባምንጭ ከተማ በሸገር ከተማ ተሸነፈ

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 13/2018 ዓ.ም

በግብርናው  ዘርፍ የሴቶችን  ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት  እንደሚሠራ በኮንታ ዞን የኤላ ሀንቻኖ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ቼልሲ በርንሌይን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዘገበ

  • ቢዝነስ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

  • ስፖርት

አርባምንጭ ከተማ በሸገር ከተማ ተሸነፈ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 13/2018 ዓ.ም

1 min read
  • ዜና

በግብርናው  ዘርፍ የሴቶችን  ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት  እንደሚሠራ በኮንታ ዞን የኤላ ሀንቻኖ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ

  • ቢዝነስ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

“ሰርተን ኢትዮጵያንና ህዝቧን ከፍ እናደርጋለን” – አቶ ዮሐንስ መላኩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ቼልሲ በርንሌይን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዘገበ

2
  • ቢዝነስ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

3
  • ስፖርት

አርባምንጭ ከተማ በሸገር ከተማ ተሸነፈ

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 13/2018 ዓ.ም

5
  • ዜና

በግብርናው  ዘርፍ የሴቶችን  ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት  እንደሚሠራ በኮንታ ዞን የኤላ ሀንቻኖ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ

Featured News

  • ስፖርት

ቼልሲ በርንሌይን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዘገበ

  • ቢዝነስ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

  • ስፖርት

አርባምንጭ ከተማ በሸገር ከተማ ተሸነፈ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 13/2018 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 12/2018 ዓ.ም#ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

  • ዜና

የዓለም የስኳር ህመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች እየተከበረ ነው

የዓለም የስኳር ህመም ቀን በኢትዮጵያ ለ34ኛ ጊዜ በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞች እየተከበረ ነው ሀዋሳ:...
  • ዜና

‎የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተያዘውን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ጥሪ አቀረበ

‎የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ በሽታ ስርጭትን ለመግታት የተያዘውን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የጌዴኦ ዞን ጤና...
  • ዜና

በአርብቶ አደሩ አካባቢ የሚሠሩ የልማት ሥራዎችን በማጠናከር የማህበረሰቡን ሕይወት በዘላቂነት ለማሻሻል በትኩረት እየሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታወቀ

በአርብቶ አደሩ አካባቢ የሚሠሩ የልማት ሥራዎችን በማጠናከር የማህበረሰቡን ሕይወት በዘላቂነት ለማሻሻል በትኩረት እየሠራ መሆኑን...
1 min read
  • ዜና

ጤናማ፣ ደስተኛ እና አምራች ቤተሰብን ለመፍጠር በቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ላይ የሚስተዋሉ አሉታዎችን ማረም እንደሚገባ ተገለፀ

ጤናማ፣ ደስተኛ እና አምራች ቤተሰብን ለመፍጠር በቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ላይ የሚስተዋሉ አሉታዎችን ማረም እንደሚገባ...
  • ስፖርት

ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎን በማሸነፍ ደረጃውን አሻሻለ

ሀዋሳ ከተማ ወልዋሎን በማሸነፍ ደረጃውን አሻሻለ በ6ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ...
  • ዜና

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የጌዴኦ ዞን ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አሳሰበ‎

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ የጌዴኦ ዞን ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ...
  • ዜና

በክልሉ የተከሰተውን ማርበርግ ቫይረስ ለመከላከል እየተሠራ ላለው ተግባር የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር ሊመሰገን ይገባል – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ

በክልሉ የተከሰተውን ማርበርግ ቫይረስ ለመከላከል እየተሠራ ላለው ተግባር የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር ሊመሰገን ይገባል –...
1 min read
  • ዜና

ጥራቱን የጠበቀ ቡና አርሶ አደሩ ለገበያ እንዲያቀርብ እና በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ እንዲሆን ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍሎር ፕሮጀክት አስታወቀ

‎ ‎ፍሎር ፕሮጀክቱ (FLOUR project) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን ኮቾሬ፣ ወናጎ እና ይርጋጨፌ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሕዳር 11/2018 ዓ.ም

Posts pagination

Previous 1 2 3 4 5 … 418 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ቼልሲ በርንሌይን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዘገበ

  • ቢዝነስ

የአርሶ አደሩን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

  • ስፖርት

አርባምንጭ ከተማ በሸገር ከተማ ተሸነፈ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡30 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 13/2018 ዓ.ም

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .