Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የዲጂታል ዘመን ኮሙኒኬሽን የመረጃ ስርጭት ብቻ ሳይሆን የሕዝብ እምነት የሚገነባበት እና የተቋማትን ገጽታ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለጸ

መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሎተሪ ዕድል ሙከራን “ዕቁብ” በሚል ሽፋን በህገ-ወጥ ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አሳሰበ

መንግስት ባለፉት ጊዜያት በስርዓተ ትምህርት እና በመማር ማስተማር ሂደት የነበረውን ክፍተት ለመሙላት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር የተደገፈ ስራ በመስራት መደገፍ እንደአለባቸው ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት

  • ቢዝነስ

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቴክኖሎጂ

የዲጂታል ዘመን ኮሙኒኬሽን የመረጃ ስርጭት ብቻ ሳይሆን የሕዝብ እምነት የሚገነባበት እና የተቋማትን ገጽታ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሎተሪ ዕድል ሙከራን “ዕቁብ” በሚል ሽፋን በህገ-ወጥ ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አሳሰበ

1 min read
  • ዜና

መንግስት ባለፉት ጊዜያት በስርዓተ ትምህርት እና በመማር ማስተማር ሂደት የነበረውን ክፍተት ለመሙላት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር የተደገፈ ስራ በመስራት መደገፍ እንደአለባቸው ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

የዳሽን ባንክ ሀዋሳ ዲስትሪክት ሰራተኞች “ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አከናወኑ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት

2
  • ቢዝነስ

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

3
  • ቴክኖሎጂ

የዲጂታል ዘመን ኮሙኒኬሽን የመረጃ ስርጭት ብቻ ሳይሆን የሕዝብ እምነት የሚገነባበት እና የተቋማትን ገጽታ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለጸ

4
  • ዜና

መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሎተሪ ዕድል ሙከራን “ዕቁብ” በሚል ሽፋን በህገ-ወጥ ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አሳሰበ

5
  • ዜና

መንግስት ባለፉት ጊዜያት በስርዓተ ትምህርት እና በመማር ማስተማር ሂደት የነበረውን ክፍተት ለመሙላት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጥናትና ምርምር የተደገፈ ስራ በመስራት መደገፍ እንደአለባቸው ተገለጸ

Featured News

1 min read
  • ዜና

“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት

  • ቢዝነስ

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቴክኖሎጂ

የዲጂታል ዘመን ኮሙኒኬሽን የመረጃ ስርጭት ብቻ ሳይሆን የሕዝብ እምነት የሚገነባበት እና የተቋማትን ገጽታ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሎተሪ ዕድል ሙከራን “ዕቁብ” በሚል ሽፋን በህገ-ወጥ ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አሳሰበ

  • ስፖርት

ቼልሲ ሞርጋን ሮጀርስን በ117 ሚሊዮን ፓውንድ አስፈረመ

ቼልሲ ሞርጋን ሮጀርስን በ117 ሚሊዮን ፓውንድ አስፈረመ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ሞርጋን ሮጀርስን የብሪታኒያ...
  • ዜና

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከነበረበት የብልሹ አሰራር እና የቴክኖሎጂ ኋላ ቀርነት ወጥቶ የሀገርን ገጽታ በሚመጥን መልኩ ስር ነቀል ሪፎርም እያከናወነ መሆኑ ተገለፀ

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ከነበረበት የብልሹ አሰራር እና የቴክኖሎጂ ኋላ ቀርነት ወጥቶ የሀገርን ገጽታ...
1 min read
  • ዜና

ኢትዮጵያ እየመከረች ነው!

ኢትዮጵያ እየመከረች ነው! የሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዐበይት መረጃዎች በትናንትናው...
1 min read
  • ዜና

ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያ በዘመናት የመንግስት ታሪኳ ውስጥ የሚፈትናትን የሠላም ማጣት ሊቀርፍላት ይችላል ሲሉ በኣሪ ዞን የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ

ሀገራዊ ምክክሩ ኢትዮጵያ በዘመናት የመንግስት ታሪኳ ውስጥ የሚፈትናትን የሠላም ማጣት ሊቀርፍላት ይችላል ሲሉ በኣሪ...
1 min read
  • ቢዝነስ

የክረምት ጊዜያቸውን ለማህበረሰቡ ከፍተኛ ጠቀሜታ ባላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ ማዋላቸው ደስታ እንደፈጠረላቸው የሆሳዕና ከተማ ወጣቶች ተናገሩ

የክረምት ጊዜያቸውን ለማህበረሰቡ ከፍተኛ ጠቀሜታ ባላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ ማዋላቸው ደስታ እንደፈጠረላቸው የሆሳዕና...
  • ዜና

በአርባምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ማዕከል እየተሰጠ ያለው አገልግሎት ይበልጥ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) በአርባምንጭ አካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ማዕከል እየተሰጠ ያለው አገልግሎት ይበልጥ...
1 min read
  • ዜና

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ላንቴ ቀበሌ እየተካሔደ ነው

በዘመቻው ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ልየታ እና የሕክምና አገልግሎት ይሰጣል። በዘመቻው የፌዴራል ጤና...
  • ዜና

የወባ በሽታን ጨምሮ 7 ያህል የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ለመከላከል የሚያስችል የመድሃኒት እደላና የተቀናጀ የጤና ዘመቻ ስራ በይፋ መጀመሩ ተገለጸ

የወባ በሽታን ጨምሮ 7 ያህል የሐሩራማ አካባቢ በሽታዎች ለመከላከል የሚያስችል የመድሃኒት እደላና የተቀናጀ የጤና...
  • ስፖርት

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሊ አህመድ አዲስ አበባ ገባ

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አሊ አህመድ አዲስ አበባ ገባ ትውልደ ኢትዮጵያዊው የካናዳ...
  • ዜና

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ላንቴ ቀበሌ እየተካሔደ ነው

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ላንቴ...

Posts pagination

Previous 1 2 3 4 5 6 7 8 … 508 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

“አንድነት የሚገነባው በውይይት ነው፤ ሰላም የሚጠናከረው በመግባባት ነው” ኢማም ሐጂ አብዱልሃዲ ሼክ አህመድ ቡርሃን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት

  • ቢዝነስ

በክረምት የወጣቶች በጎ ተግባር ከ34 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ15 የተለያዩ መስኮች በጎ ተግባራትን ለማከናወን እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቴክኖሎጂ

የዲጂታል ዘመን ኮሙኒኬሽን የመረጃ ስርጭት ብቻ ሳይሆን የሕዝብ እምነት የሚገነባበት እና የተቋማትን ገጽታ የሚያጠናክር መሆኑ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሎተሪ ዕድል ሙከራን “ዕቁብ” በሚል ሽፋን በህገ-ወጥ ተግባር ላይ የተሳተፉ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አሳሰበ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .