Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው

በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

‎የተጎዱ የእርሻ መሬቶችን በተፈጥሯዊ ማዳበሪያ እንዲያገግሙ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው የቨርሚ ኮምፖስት ምርምር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ የአጠቃቀም መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ለማዘጋጀት ጠቃሚ ግብዓት እንደሚሆን ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው

  • ዜና

በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

  • ዜና

‎የተጎዱ የእርሻ መሬቶችን በተፈጥሯዊ ማዳበሪያ እንዲያገግሙ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው የቨርሚ ኮምፖስት ምርምር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ የአጠቃቀም መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ለማዘጋጀት ጠቃሚ ግብዓት እንደሚሆን ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በኢንተርፕራይዝና ኢንቨስትመንት የልማት ስራዎች ላይ አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በግብርናው ኢኮኖሚ ዘርፍ ትልቅ ፋይዳ እያስገኘ ያለውን የእንስሳት ሀብት ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ ነው – የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር መሠረት አበራ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

2
  • ዜና

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል

3
  • ዜና

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው

4
  • ዜና

በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

5
  • ዜና

‎የተጎዱ የእርሻ መሬቶችን በተፈጥሯዊ ማዳበሪያ እንዲያገግሙ ለማድረግ እየተካሄደ ያለው የቨርሚ ኮምፖስት ምርምር፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ የአጠቃቀም መመሪያና የፖሊሲ አቅጣጫ ለማዘጋጀት ጠቃሚ ግብዓት እንደሚሆን ተገለጸ

Featured News

1 min read
  • ዜና

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው

  • ዜና

በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

  • ዜና

እጅን የመታጠብ ልምድና ባህል እንዲዳብር እየተሠራ ነው – የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 07/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) እጅን የመታጠብ ልምድና ባህል እንዲዳብር እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ...
  • ስፖርት

ስፖርት ለጤና ከሚሰጠው ጥቅም በዘለለ ሕዝቡን በማቀራረብ ወንድማማችነትን ለመፍጠር የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ

ስፖርት ለጤና ከሚሰጠው ጥቅም በዘለለ ሕዝቡን በማቀራረብ ወንድማማችነትን ለመፍጠር የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ከካፋ እና ሸካ ጥቅጥቅ ደኖች እስከ ጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ

ከካፋ እና ሸካ ጥቅጥቅ ደኖች እስከ ጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ በኢያሱ ታዴዎስ ኢትዮጵያ ለምለም...
  • ቢዝነስ

የልማት ፍላጎት ማሟላት የሚቻለው በራስ አቅም ግብርን በአግባቡ መሰብሰብ ሲቻል እንደሆነ ተጠቆመ

የልማት ፍላጎት ማሟላት የሚቻለው በራስ አቅም ግብርን በአግባቡ መሰብሰብ ሲቻል እንደሆነ ተጠቆመ ሀዋሳ፡ ታህሳስ...
  • ዜና

በኢፌዴሪ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ የተመራ የአመራሮች ቡድን በአርባምንጭ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ተግባራትን ምልከታ አድርጓል

በኢፌዴሪ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ የተመራ የአመራሮች ቡድን በአርባምንጭ ከተማ እየተከናወኑ...
1 min read
  • ዜና

በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓዝ የነበረ 57 በርሜል ቤንዚን መያዙን በደቡብ ኦሞ ዞን የማሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ

በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓዝ የነበረ 57 በርሜል ቤንዚን መያዙን በደቡብ ኦሞ ዞን የማሌ ወረዳ ፖሊስ...
  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛ የተባለ ገቢ ማግኘቱ ተገለፀ

ማንቸስተር ሲቲ በእንግሊዝ እግር ኳስ ታሪክ ከፍተኛ የተባለ ገቢ ማግኘቱ ተገለፀ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 04/2017...
  • ዜና

የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ምግብና መጠጦችን ባለመጠቀም ህብረተሰቡ ጤንነቱን መጠበቅ እንዳለበት ተገለፀ

በቡርጂ ዞን ሶያማ ከተማ አስተዳደር የምርት ቁጥጥር እና አስወጋጅ ግብረ ሀይል የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው...
  • ዜና

ህዝቡ በግብርና ልማት ሥራዎች የሚያደርገው ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን የኣሪ ዞን አስተዳደር ገለፀ

“የምርታማነት እምርታ ለቤተሰብ ብልፅግና በአዲስ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በኣሪ ዞን ግብርና መምሪያ ወቅታዊ...
  • ዜና

ምቹና ለኑሮ ተስማሚ አካባቢ ለመፍጠር የተፈጥሮ ሀብትን መንከባከብ ወሳኝ ነው – የኮሬ ዞን ግብርና መምሪያ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 03/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ምቹና ለኑሮ ተስማሚ አካባቢ ለመፍጠር የተፈጥሮ ሀብትን መንከባከብ ወሳኝ...

Posts pagination

Previous 1 … 302 303 304 305 306 307 308 … 493 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል

1 min read
  • ዜና

የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው

  • ዜና

በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .