የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ39ኛው ዙር በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎችና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት በድምቀት ማካሄድ ጀምሯል።
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተመራቂ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ አማሮ አርሳባ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን

More Stories
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዮ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርአት በማስመረቅ ላይ ይገኛል
የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ድግሪ እና በስፔሻሊቲ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 479 ተማሪዎችን በዋናው ግቢ እያስመረቀ ነው
በመጪው የትምህርት ዘመን የጉራጊኛ ቋንቋ የ4ኛ ክፍል የሙከራ ትምህርት ለማስጀመር የመጽሀፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ