የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ39ኛ ዙር የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በደመቀ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለ39ኛው ዙር በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎችና የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት በድምቀት ማካሄድ ጀምሯል።

በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተመራቂ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ፡ አማሮ አርሳባ – ከአርባምንጭ ጣቢያችን