Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

  • ዜና

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

2
  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

3
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

5
  • ዜና

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

Featured News

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

  • ዜና

የነዳጅ እና ቤንዚን ምርቶች ስርጭት ላይ የሚስተዋለውን ኢፍትሃዊነት ለመቅረፍ ጠንከር ያለ ክትትልና ቁጥጥር እንደሚያስፈልግ የወላይታ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መመሪያ አስታወቀ

የወላይታ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ የነዳጅ ምርቶች እጥረትና በስርጭት በኩል የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ...
  • ዜና

ሰላምና ፀጥታ በዘላቂነት ለማረጋገጥ ማህበረሰቡ ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ ተገለፀ

በባስኬቶ ዞን የላስካ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት በከተማው ፀጥታ ዙሪያ ከነጋዴ ማህበረሰብ ጋር መክሯል።...
  • ዜና

ወሳኝ ኩነት ምዝገባ የልማት፣ የዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር ግንባታ ሂደት ለማፋጠን ድርሻው ከፍተኛ እንደሆነ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ...
  • ዜና

ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማሻሻልና በቴክኖሎጂ በመታገዝ ተደራሽነቱን ለማስፋት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክልሉ ተመስርቶ ወደ ስራ ከገባ በኋላ...
1 min read
  • ዜና

በባስኬቶ ዞን ላስካ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማትና እውቅና አበረከተ

በባስኬቶ ዞን ላስካ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2016 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ...
  • ዜና

“ዞናዊ አንድነት ለጋራ ህልሞቻችን ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የዞኑ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላትን ጨምሮ የዞኑ ተወላጅ የክልል አመራሮች  የዞን ጠቅላላ አመራር እና የየወረዳ የፊት አመራሮች የምክክር መድረክ  በደቡብ ኦሞ ዞን  ዲመካ ከተማ እየተካሄደ ነዉ

ሀዋሳ፡ ሕዳር 05/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ዞናዊ አንድነት ለጋራ ህልሞቻችን ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል...
  • ንጋት ጋዜጣ

 አሳዛኙ የጎርፍ አደጋ

በፈረኦን ደበበ የተፈጥሮ አየር መዛባት ሁሉ በሀገሪቱ ያነጣጠረ መስሏል፡፡ ከወራት በፊት ሲነገር የነበረውን ድርቅ...
1 min read
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት የበጀት ቀመር አሰራርና የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ይገኛል

በምክክር መድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፣...
  • ዜና

በዳውሮ ዞን ማረቃ ወረዳ የዋካ ከተማ በአዲሱ መዋቅር የከተማ አስተዳደር በማግኘቷ  መደሰታቸውን ነዋሪዎቿ ገለፁ

የፊታችን ቅዳሜ በይፋ የሚመሰረተው ይኸው የዋካ ከተማ አስተዳደር፤ የዘመናት የህብረተሰቡ ጥያቄ ሆኖ የቆየ ሲሆን...
  • ዜና

የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ ሊያሻሽሉ የሚችሉ አሠራሮች ተዘርግተው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆናቸው ተመላከተ

ሀዋሳ፡ ሕዳር 04/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የህብረተሰቡን የኑሮ ዘይቤ ሊያሻሽሉ የሚችሉ አሠራሮች ተዘርግተው ተግባራዊ እየተደረጉ...

Posts pagination

Previous 1 … 236 237 238 239 240 241 242 … 409 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .