የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
በክልሉ የሚገኙ ነዋሪዎችን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥራ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የእናቶችንና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስ በሚደረጉ ጥረቶች ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ
የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር (ዶ/ር ) እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምርቃትና የመሰረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስረዓት እየተካሄደ ይገኛል