የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ በስፖርትና ባህል ልማት ዘርፍ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ለማሳደግ አበክሮ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ህግና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን ፍትህ ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ሥራ አፈፃፀም አደመጠ
ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እንደሚሠራ የዲላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ