የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
ታሪክ፣ ባህሎችና ቅርሶችን ጠብቆ ማሳደግ ለቱሪዝም ልማትና ለህዝቦች ትስስር ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተጠቆመ
በኣሪ ወረዳ ያለው የመንገድ ችግር በማህበራዊ ህይወታቸው ሆነ በኢኮኖሚያቸው ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መሆኑን የአከባቢው ነዋሪዎችና አሽከርካሪዎች ገለጹ
የእንሰት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከ69 ሺህ 1 መቶ በላይ ሄክታር ማሳ በእንሰት መሸፈን መቻሉን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የዳዉሮ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ