የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ለስራ ጉብኝት ኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ ገቡ
ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑካን ቡድን ወደ አካባቢው ሲደርስ በኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ፤የክልልና የዞኑ አመራሮች እና ሌሎችም አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ከተማዋ ፅዱና ውብ እንድትሆን የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው – የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በቋሚነት የሚደገፉበት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቡርጂ ዞን አስተዳደር አስታወቀ
“አንድ ሰው ወደዚህች ምድር ሲመጣ እንዲሰራ የተፈቀደለትና የሚጠበቅበት ነገር አለ” – ታደሰ ገብሬ /ጃክሰን/