Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

መረጃ የሀገር ሀብት በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – የኢትዮጵያ ስታስቲክ አገልግሎት

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

መረጃ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ስፖርት

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

  • ዜና

መረጃ የሀገር ሀብት በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – የኢትዮጵያ ስታስቲክ አገልግሎት

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

  • ዜና

መረጃ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ2 ሺህ 291 ኪሎ ሜትር በላይ የጠጠር መንገድ እና 112 ድልድዮች ይገነባሉ

1 min read
  • ቢዝነስ
  • ዜና

የዘንድሮው የሀዲያ ብሔር ዘመን መለወጫ “ያሆዴ” በዓል ሲከበር የተቸገሩትን በመደገፍ፣ በመተሳሰብ እና ያለውን ተካፍሎ በመብላት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

2
  • ስፖርት

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

3
  • ዜና

መረጃ የሀገር ሀብት በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – የኢትዮጵያ ስታስቲክ አገልግሎት

4
  • ንጋት ጋዜጣ

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

5
  • ዜና

መረጃ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለጸ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ስፖርት

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

  • ዜና

መረጃ የሀገር ሀብት በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – የኢትዮጵያ ስታስቲክ አገልግሎት

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

1 min read
  • ዜና

ከ11ሺህ አምስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል

ከ11ሺህ አምስት መቶ በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ...
1 min read
  • ጤና

በዚህ ዓመት 137 ቋሚና 452 ጊዜያዊ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በየደረጃው ባሉ የጤና ልማት ሰራዊት አማካኝነት ህብረተሰቡን በማንቀሳቀስ የአካባቢ ቁጥጥር ስራዎችና የአቤትና አኳቲን ኬሚካል ርጭት ስራ መሰራቱን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ አስታወቀ

በዚህ ዓመት 137 ቋሚና 452 ጊዜያዊ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በየደረጃው ባሉ የጤና ልማት ሰራዊት...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“በመጀመሪያዎቹ ደረጃ ላይ ያለው ካንሰር በህክምና የሚድን ነው” – ዶክተር እውነቱ ዘለቀ

በገነት ደጉ የሳምንቱ የንጋት እንግዳችን ዶክተር እውነቱ ዘለቀ ይባላሉ፡፡ በህክምና ሙያ ለ13 ዓመታት አገልግለዋል፡፡...
  • ዜና

በመኸር የእርሻ ወቅት ከለሙ ዋና ዋና ሰብሎች የታቀደውን ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው

በመኸር የእርሻ ወቅት ከለሙ ዋና ዋና ሰብሎች የታቀደውን ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው ሀዋሳ፡ ሕዳር...
  • ዜና

ከህዝቡ ለሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ምላሽ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ተጠቆመ

ከህዝቡ ለሚነሱ የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ምላሽ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ተጠቆመ ሀዋሳ፡ ሕዳር 11/2017 ዓ.ም...
  • ዜና

የተያዙ ግቦችን በአግባቡ በማከናወን አብዛኞቹ ተግባራት ማሳካት መቻሉን የጉራጌ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ

የተያዙ ግቦችን በአግባቡ በማከናወን አብዛኞቹ ተግባራት ማሳካት መቻሉን የጉራጌ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ዜና

በሕብረተሰቡ የሚነሱ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ

በሕብረተሰቡ የሚነሱ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ተገለጸ ሀዋሳ፡ ሕዳር 11/2017 ዓ.ም...
  • ዜና

በልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያ የሚመክር ክልል አቀፍ የከተሞች ህዝባዊ የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

በልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያ የሚመክር ክልል አቀፍ የከተሞች ህዝባዊ የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው...
1 min read
  • ቴክኖሎጂ

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አፈር አልባ የመኖ አመራረት ዘዴን አስተዋወቀ

የጂንካ ዩኒቨርሲቲ አዲስ አፈር አልባ የመኖ አመራረት ዘዴን አስተዋወቀ (Hydrophoncs Green Fodder production technology)...
  • ዜና

የሕብረተሰቡን የፍትህ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የኣሪ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ

የሕብረተሰቡን የፍትህ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የኣሪ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ ሀዋሳ፡ ሕዳር...

Posts pagination

Previous 1 … 186 187 188 189 190 191 192 … 362 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ስፖርት

በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ድል አልቀናቸውም

  • ዜና

መረጃ የሀገር ሀብት በመሆኑ ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል – የኢትዮጵያ ስታስቲክ አገልግሎት

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“አፍንጫ ሲመታ ዓይን ያለቅሳል”

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .