Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ከ36 ሚሊዬን ብር በላይ ወጪ የተሰራው የኡማ ባኬ መንገድ ተጠናቆ ተመረቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

3
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

4
  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

5
  • ዜና

አካባቢን በመጠበቅና በማጽዳት ምቹና ጽዱ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ ሁሉም የድርሻውን ልወጣ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አሳሰቡ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

የትምህርት ጥራትን ወደ ተሻለ ደረጀ ለማሳደግ የመረጃ ማዕከል ግንባታ ያለው ፋይደ ከፍተኛ መሆኑን የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ገለጸ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 25/2016 ዓ.ም (ደረቴድ) ኮሌጁ ከ40 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን የመረጃ...
1 min read
  • ዜና

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 180 ኢንቨስትመንት መሳብ ተችላል- ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የፌዴራል የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈጻሚዎች የጋራ መድረክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል...
1 min read
  • ዜና

የዳውሮ ብሔር የዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤኣ” በዓል በሰላም ማክበር እንዲቻል በፀጥታ በኩል ምንም ስጋት እንዳማይኖር ፖሊስ አሳሰበ

የቶኪ -ቤኣ በዓል በዳውሮ ብሔር ዘንድ በየዓመቱ በደማቅ ሁኔታ የሚከበር የዘመን መለዋጫ በዓል ነው።...
1 min read
  • ዜና

ምክክር ኮሚሽን በሆሳዕና ከተማ የውይይት መድረክ እያካደ ይገኛል

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 25/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ የሕብረተሰብ...
  • ዜና

የባስኬቶ ዞን ሽግግር ምክርቤት 4ኛ ዙር 10ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ

በምክር ቤቱ የ2016 አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ የቀረበ ሲሆን በቀረበው የአፈፃፀም...
1 min read
  • ዜና

የኦሞ ወንዝና የቱርካና(ሩደልፍ) ሐይቅ በአካባቢው ላይ በየዓመቱ የሚያስከትለውን ጉዳት ለማስቀረትና ዘላቂ መፍትሔ ለማበጀት የባለሙያ ምክረ ሐሳብ ጥናት እንደሚጠይቅ ተገለፀ

የኦሞ ወንዝ የፍሰት መዳረሻው ቱርካና (ሩደልፍ)ሐይቅ ሲሆን ከሐይቁ ጋር በመቀላቀል ወደ ኋላ በመመለስ በዳሰነች...
  • ዜና

መንግስት አለአግባብ ዋጋ በሚጨምሩ አካላት ላይ የጀመረውን ቁጥጥር እንዲያጠናክር የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ

የታርጫ ከተማ አስተዳደር ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ጽ/ቤት በበኩሉ አግባባ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉት...
  • ዜና

በዞኑ አስተማማኝ ሠላም ለማስፈን እየተሠራ እንደሚገኝ የኧሌ ዞን ምክር ቤት አስታወቀ

ምክር ቤቱ የ2016 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶችን አፈፃፀም ገምግሟል። ዞኑ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ...
  • ዜና

በቡርጂ ዞን ከፌደራልና ከክልል የህዝብ ተወካዮች ጋር የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

የዞኑ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ወለቱ ዋዮ መድረኩን በንግግር በከፈቱበት ወቅት ከዚህ...
  • ዜና

የጋሞ ዞን አስተዳደር ቅድሚያ ለሚሹ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ትኩረት እንደሚሰጥ አስታወቀ

ሀዋሳ፡ ነሐሴ 24/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በዞኑ የሚታየውን የመንገድ፣ የውሀና መሰል የመሠረተ ልማት ችግሮችን ለመቅረፍ...

Posts pagination

Previous 1 … 171 172 173 174 175 176 177 … 306 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .