Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በጎፋ ዞን የዛባ ከተማ ከደረሰባት አስከፊ አደጋ አገግማ ወደነበረችበት ክብሯ ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡የካቲት 07/2018 ዓ.ም

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

በጎፋ ዞን የዛባ ከተማ ከደረሰባት አስከፊ አደጋ አገግማ ወደነበረችበት ክብሯ ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡የካቲት 07/2018 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በጎፋ ዞን የዛባ ከተማ ከደረሰባት አስከፊ አደጋ አገግማ ወደነበረችበት ክብሯ ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡የካቲት 07/2018 ዓ.ም

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

Featured News

  • ዜና

በጎፋ ዞን የዛባ ከተማ ከደረሰባት አስከፊ አደጋ አገግማ ወደነበረችበት ክብሯ ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡የካቲት 07/2018 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

1 min read
  • ዜና

የጥበብ ባለሙያዎች ሀገር ችግር ውስጥ ስትገባ ቀድመው የሚደርሱ ናቸው- አቶ በየነ በራሳ

የጥበብ ባለሙያዎች ሀገር ችግር ውስጥ ስትገባ ቀድመው የሚደርሱ ናቸው- አቶ በየነ በራሳ “ሀገር ለጥበብ፣...
1 min read
  • ዜና

በተለያዩ መስኮች የሰለጠኑ እጩ ምሩቃንን ወደስራ ለማሰማራት ከቀጣሪ ተቋማት ጋር ትስስር መፍጠር እንደሚገባ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ

በተለያዩ መስኮች የሰለጠኑ እጩ ምሩቃንን ወደስራ ለማሰማራት ከቀጣሪ ተቋማት ጋር ትስስር መፍጠር እንደሚገባ የወልቂጤ...
1 min read
  • ዜና

በጉራጌ ዞን እኖር ኤነር መገር ወረዳ የተለያዩ የመሠረተ ልማቶች የምረቃ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል

በጉራጌ ዞን እኖር ኤነር መገር ወረዳ የተለያዩ የመሠረተ ልማቶች የምረቃ ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ይገኛል በወረዳው...
1 min read
  • ዜና

“የጤና ዘርፍ አርበኝነት፤ ለሀገር ዕድገት” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ክልል አቀፍ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተደረገ ይገኛል

“የጤና ዘርፍ አርበኝነት፤ ለሀገር ዕድገት” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ክልል አቀፍ...
1 min read
  • ዜና

ወንጀልን የመከላከል መርህን መሠረት በማድረግ የሕብረተሰቡን ሠላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል – የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ

ወንጀልን የመከላከል መርህን መሠረት በማድረግ የሕብረተሰቡን ሠላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል – የደቡብ ኦሞ ዞን...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የስኳር በሽታን ለመቆጣጠር አመጋገብ የማዕዘን ድንጋይ ነው” – ዶክተር ያደሳ ተገኔ

“የስኳር በሽታን ለመቆጣጠር አመጋገብ የማዕዘን ድንጋይ ነው” – ዶክተር ያደሳ ተገኔ በመለሠች ዘለቀ የዛሬ...
1 min read
  • ቢዝነስ

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በማህበረሰብ ተሳትፎ የ52 ኪሎ ሜትር የመንገድ ልማት ስራ መከናወኑ ተገለፀ

በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ በማህበረሰብ ተሳትፎ የ52 ኪሎ ሜትር የመንገድ ልማት ስራ መከናወኑ ተገለፀ...
  • ዜና

ምርጥ ዘሮችንና የግብርና ግብዓቶችን በማቅረብ ሀገሪቱ የያዘችውን በምግብ ሰብል ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት የበኩሉን እንደሚወጣ ማዕከሉ ገለጸ

ሀዋሳ፡ ግንቦት 24/2017 ዓ.ም (ደሬቴደድ) የኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ቦንጋ ቅርንጫፍ ማዕከል የተለያዩ ደረጃ...
  • ዜና

የህዝቡን የመሰረተ ልማት ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት የህብረተሰቡና ባለሀብቱ ተሳትፎ ከመቼውም ጊዜ በላይ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በጉራጌ ዞን ጌታ ወረዳ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በመንግስትና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነቡ የተለያዩ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 23/2017 ዓ.ም

Posts pagination

Previous 1 … 161 162 163 164 165 166 167 … 447 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

በጎፋ ዞን የዛባ ከተማ ከደረሰባት አስከፊ አደጋ አገግማ ወደነበረችበት ክብሯ ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡የካቲት 07/2018 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር ምርጫ 5ኛ የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .