Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ለ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ዞናዊ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

በተቀናጀ የሕብረተሰብ ተሳትፎ የወባ ስርጭት መቆጣጠር መቻሉን በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ገለጸ

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት

‎ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን የብልፅግና ተምሳሌት የሚያደርጉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

የጎፋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

ለ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ዞናዊ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

በተቀናጀ የሕብረተሰብ ተሳትፎ የወባ ስርጭት መቆጣጠር መቻሉን በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ገለጸ

  • ስፖርት

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት

1 min read
  • ዜና

‎ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን የብልፅግና ተምሳሌት የሚያደርጉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

  • ዜና

የጎፋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ለ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ዞናዊ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

2
  • ዜና

በተቀናጀ የሕብረተሰብ ተሳትፎ የወባ ስርጭት መቆጣጠር መቻሉን በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ገለጸ

3
  • ስፖርት

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት

4
  • ዜና

‎ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን የብልፅግና ተምሳሌት የሚያደርጉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

5
  • ዜና

የጎፋ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ተካሂዷል

Featured News

  • ዜና

ለ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ዞናዊ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

በተቀናጀ የሕብረተሰብ ተሳትፎ የወባ ስርጭት መቆጣጠር መቻሉን በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ገለጸ

  • ስፖርት

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት

1 min read
  • ዜና

‎ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን የብልፅግና ተምሳሌት የሚያደርጉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

  • ዜና

የንግዱ ማህበረሰብ የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ መነጋገር ያስፈልጋል – አቶ አንተነህ ፍቃዱ

ሀዋሳ፡ ግንቦት 27/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ፈተናዎችን አልፎ ስኬት ማስመዝገብ እንደሚገባና የንግዱ ማህበረሰብ የሚጠበቅበትን ሚና...
  • ዜና

በዞኑ ኩረጃን የሚፀየፍ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለማፍራት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የጉራጌ ዞን አስተዳደር አስታወቀ

የዞኑ ትምህርት መምሪያ በ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍሎች ክልል አቀፍ ፈተና ዙሪያ ባለድርሻ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ-አልአደሃ አረፋ በዓልን ሲያከብር በሃይማኖቱ አስተምሮት መሠረት አቅመ ደካሞችን በመርዳትና ያለውን በማካፈል ሊሆን ይገባል – የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ኡስታዝ ሳዲቅ ወጌቦ

ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ-አልአደሃ አረፋ በዓልን ሲያከብር በሃይማኖቱ አስተምሮት መሠረት አቅመ ደካሞችን በመርዳትና ያለውን በማካፈል...
1 min read
  • ዜና

የዘንድሮው የአረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ጉራጌ ዞን የሚገቡ እንግዶች በዓሉን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ የተቀናጀ ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለፀ

የዘንድሮው የአረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ጉራጌ ዞን የሚገቡ እንግዶች በዓሉን በሰላም አክብረው እንዲመለሱ...
  • ዜና

የጤና ባለሙያዎች የሰውን ሕይወት ከመታደግ አንጻር ከፍተኛ ኃላፊነት የሚጠበቅባቸው በመሆኑ ከመንግሥትና ከሕዝብ የተሰጣቸውን ኃላፊት በትጋትና በታማኝነት መወጣት ይኖርባቸዋል – ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የጤና ባለሙያዎች የሰውን ሕይወት ከመታደግ አንጻር ከፍተኛ ኃላፊነት የሚጠበቅባቸው በመሆኑ ከመንግሥትና ከሕዝብ የተሰጣቸውን ኃላፊት...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

የሴቶች አረፋን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ያነጋገርናቸው የእስልምና እምነት ተከታይ እናቶች ተናገሩ

የሴቶች አረፋን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ ያነጋገርናቸው የእስልምና እምነት ተከታይ...
1 min read
  • ዜና

የጥበብ ባለሙያዎች ሀገር ችግር ውስጥ ስትገባ ቀድመው የሚደርሱ ናቸው- አቶ በየነ በራሳ

የጥበብ ባለሙያዎች ሀገር ችግር ውስጥ ስትገባ ቀድመው የሚደርሱ ናቸው- አቶ በየነ በራሳ “ሀገር ለጥበብ፣...

Posts pagination

Previous 1 … 161 162 163 164 165 166 167 … 448 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

ለ7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ዞናዊ የብልጽግና ፓርቲ ማኒፌስቶ እና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት የማስተዋወቂያ መርሐ ግብር በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል

  • ዜና

በተቀናጀ የሕብረተሰብ ተሳትፎ የወባ ስርጭት መቆጣጠር መቻሉን በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ገለጸ

  • ስፖርት

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ወደ እግርኳስ ባለቤትነት

1 min read
  • ዜና

‎ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን የብልፅግና ተምሳሌት የሚያደርጉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .