Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ መሰጠት ተጀመረ

ጂንካ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ አካሄደ

በመስኖ ተቋማት ጥናትና ዲዛይን እና በግንባታ ተቋማት አስተዳደር ዘርፍ የተሻለ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም

የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በመፍታት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ መሰጠት ተጀመረ

1 min read
  • ዜና

ጂንካ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ አካሄደ

  • ዜና

በመስኖ ተቋማት ጥናትና ዲዛይን እና በግንባታ ተቋማት አስተዳደር ዘርፍ የተሻለ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም

  • ዜና

የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በመፍታት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ በግብርናው ዘርፍ ተደራጅተው ወደ ስራ የገቡ ወጣቶች ውጤታማ መሆናቸውን ገለጹ

  • ቢዝነስ

በቴክኖሎጂ የታገዘ መንግሥት የግዥ ስርዓት ተግባራዊ በማድረግ የሀብት ብክነትን መቀነስ ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ መሰጠት ተጀመረ

2
  • ዜና

ጂንካ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ አካሄደ

3
  • ዜና

በመስኖ ተቋማት ጥናትና ዲዛይን እና በግንባታ ተቋማት አስተዳደር ዘርፍ የተሻለ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም

5
  • ዜና

የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በመፍታት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

Featured News

1 min read
  • ዜና

የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ መሰጠት ተጀመረ

1 min read
  • ዜና

ጂንካ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ አካሄደ

  • ዜና

በመስኖ ተቋማት ጥናትና ዲዛይን እና በግንባታ ተቋማት አስተዳደር ዘርፍ የተሻለ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም

  • ዜና

በሶያማ ከተማ አስተዳደር በጓሮ አትክልት ልማት ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች በውሃ እጥረትና በዋግ በሽታ መቸገራቸውን ተናገሩ

የሶያማ ከተማ አስተዳደር የከተማ ግብርና ዩኒት በበኩሉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ችግሩን ለመቅረፍ እንደሚሠራ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 24/2017 ዓ.ም

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“በዓመት 3ሺ 20 ቶን ማር ለማምረት ታቅዶ እየተሰራ ነው”

“በዓመት 3ሺ 20 ቶን ማር ለማምረት ታቅዶ እየተሰራ ነው” በአለምሸት ግርማ ሀገራችን በእንስሳት ሀብት...
  • ዜና

በአርብቶ አደር አከባቢዎች የሴቶች የትምህር ተሣትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ

በአርብቶ አደር አከባቢዎች የሴቶች የትምህር ተሣትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 23/2017ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ...
  • ቢዝነስ

በክልሉ ከበዓል ጋር ተያይዞ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖርና ጤናማ የግብይት ስርዓትን ለመፍጠር እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

በክልሉ ከበዓል ጋር ተያይዞ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖርና ጤናማ የግብይት ስርዓትን ለመፍጠር እየተሰራ...
  • ዜና

ለካሳ ክፊያ ይወጣ የነበረውን 700 ሚሊዮን ብር ማዳን መቻሉን የዲላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ገለጸ

ለካሳ ክፊያ ይወጣ የነበረውን 700 ሚሊዮን ብር ማዳን መቻሉን የዲላ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ገለጸ...
  • ዜና

ዋካን ለማልማት በማንኛውም ተሳትፎ ከከተማዋ አስተዳደር ጎን እንደሚቆም በዳውሮ ዞን የማረቃ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

ዋካን ለማልማት በማንኛውም ተሳትፎ ከከተማዋ አስተዳደር ጎን እንደሚቆም በዳውሮ ዞን የማረቃ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ...
  • ቢዝነስ

ከ800 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ማሰራጨቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ

ከ800 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ማሰራጨቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ...
  • ዜና

የሚዲያ ባለሙያዎች ሙያዊ ሥነ ምግባር ጠብቀው ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለፀ

የሚዲያ ባለሙያዎች ሙያዊ ሥነ ምግባር ጠብቀው ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለፀ ሀዋሳ፡ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ)...
1 min read
  • ዜና

ከአጠቃላይ የአይን ህክምና ባለፈ የእይታ መዛባት ላይ ያተኮረ ህክምና ላይ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 23/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ከአጠቃላይ የአይን ህክምና ባለፈ የእይታ መዛባት ላይ ያተኮረ ህክምና...

Posts pagination

Previous 1 … 69 70 71 72 73 74 75 … 270 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ መሰጠት ተጀመረ

1 min read
  • ዜና

ጂንካ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያውን አለም አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ አካሄደ

  • ዜና

በመስኖ ተቋማት ጥናትና ዲዛይን እና በግንባታ ተቋማት አስተዳደር ዘርፍ የተሻለ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .