የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል የፓናል ውይይት መካሄድ ጀመረ
ሀዋሳ፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል አካል የሆነዉ የፓናል ወይይት በቦንጋ ከተማ ባህል አዳራሽ እየተካሄደ ነው።
በፓናል ወይይቱ የሚሳተፉ የመንግስት ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የብሔሩ ተወላጆችና ሌሎች ተጋባዥ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ በሀብታሙ ታደሰ – ከቦንጋ ጣቢያችን

More Stories
የሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች ለ20ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል መዘጋጀታቸውን ገለጹ
የታላቁ ህዳሴ ግድብን እንዳጠናቀቅን ሁሉ የባህር በርን ለማስመለስ የሚደረገውን ጥረት በይበልጥ ማገዝ እና መደገፍ እንደሚገባ ተጠቆመ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከፌደራል ገንዘብ ሚኒስቴር እና ከክልሉ አመራር አካዳሚ ጋር በመተባበር በመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ለኦዲት ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል