የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል የፓናል ውይይት መካሄድ ጀመረ
ሀዋሳ፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል አካል የሆነዉ የፓናል ወይይት በቦንጋ ከተማ ባህል አዳራሽ እየተካሄደ ነው።
በፓናል ወይይቱ የሚሳተፉ የመንግስት ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የብሔሩ ተወላጆችና ሌሎች ተጋባዥ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ በሀብታሙ ታደሰ – ከቦንጋ ጣቢያችን

More Stories
በትምህርት ሴክተር እየገጠመ ያለውን ችግር ለመፍታት የትምህርት አመራር ሪፎርም ማድረግ እንደሚያስፈልግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ
በቀረበው የ6 ወራት የመስተዳድር ምክር ቤት እቅድ አፈፃፀም ላይ የምክር ቤቱ አባላት ላነሷቸዉ ጥያቄዎች ከሚመለከታቸው አካላት ምላሽና ማብራሪያ ተሰጠ
የዲዚ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የምስጋና በዓል “ከይ ቢያርግ” በምእራብ ኦሞ ዞን በቤሮ ወረዳ እየተከበረ ይገኛል