የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል የፓናል ውይይት መካሄድ ጀመረ
ሀዋሳ፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል አካል የሆነዉ የፓናል ወይይት በቦንጋ ከተማ ባህል አዳራሽ እየተካሄደ ነው።
በፓናል ወይይቱ የሚሳተፉ የመንግስት ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የብሔሩ ተወላጆችና ሌሎች ተጋባዥ ተገኝተዋል።
ዘጋቢ፡ በሀብታሙ ታደሰ – ከቦንጋ ጣቢያችን

More Stories
በከምባታ ዞን ሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርአት (E-LMIS) ምዝገባ በይፋ መጀመሩን የከተማው ኢንተርፕራይዝና ሥራ ዕድል ፈጠራ ጽህፈት ቤት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ ተደረገ
ህብረተሰቡ የኤሌክትሪክ መስመሮችን ጨምሮ ለእሳት አደጋ መንስኤ የሚሆኑ የመጠቀሚያ ዕቃዎችን በጥንቃቄ በመጠቀም በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት መከላከል እንደሚገባ ተገለጸ