Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

አንጎል ሦስት የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችን ከለከለች

ሞርጋን ሮጀርስ በአስቶንቫላ ለመቆየት ውሉን አራዘመ

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 01/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

ፈጣን ፣ ወቅታዊ እና ተአማኒ መረጃን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን የሚመጥን አሰራርን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ

በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በ15 መስኮች በተከናወኑ ተግባራት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

አንጎል ሦስት የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችን ከለከለች

  • ስፖርት

ሞርጋን ሮጀርስ በአስቶንቫላ ለመቆየት ውሉን አራዘመ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 01/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

  • ዜና

ፈጣን ፣ ወቅታዊ እና ተአማኒ መረጃን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን የሚመጥን አሰራርን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ

  • ዜና

በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በ15 መስኮች በተከናወኑ ተግባራት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

አንጎል ሦስት የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችን ከለከለች

2
  • ስፖርት

ሞርጋን ሮጀርስ በአስቶንቫላ ለመቆየት ውሉን አራዘመ

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 01/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

4
  • ዜና

ፈጣን ፣ ወቅታዊ እና ተአማኒ መረጃን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን የሚመጥን አሰራርን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ

5
  • ዜና

በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በ15 መስኮች በተከናወኑ ተግባራት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

Featured News

  • ስፖርት

አንጎል ሦስት የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችን ከለከለች

  • ስፖርት

ሞርጋን ሮጀርስ በአስቶንቫላ ለመቆየት ውሉን አራዘመ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 01/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

  • ዜና

ፈጣን ፣ ወቅታዊ እና ተአማኒ መረጃን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን የሚመጥን አሰራርን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

አሰባሳቢ ትርክትን ለመፍጠርና ህብረ-ብሔራዊነትን ለማፅናት የመምህራን አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው – አቶ ማስረሻ በላቸው

ሀዋሳ፣ ግንቦት 15/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ “ትውልድ በመምህር ይቀረጻል ፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል”...
  • ዜና

የመስኖ አውታር ዝርጋታዎች በተያዘላቸው ጊዜ ተጠናቅቀው አገልግሎት እንዲሰጡ አስፈላጊው ድጋፍ እንዲደረግ ተጠየቀ

ሀዋሳ፡ ግንቦት 15/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመገንባት ላይ ያሉ የመስኖ አውታር ዝርጋታዎች...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም

  • ንጋት ጋዜጣ

“ትልቁ እርካታዬ ያለምኩትን ሥራ መስራት መቻሌ ነው” – አቶ ታረቀኝ መናሞ

በደረጀ ጥላሁን የሳምንቱ የንጋት እንግዳችን አቶ ታረቀኝ መናሞ ይባላሉ፡፡ ትውልድና እድገታቸው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል...
1 min read
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የም ዞን  “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት!”  በሚል መሪ ቃል  ዞናዊ የጤና ባለሙያዎች መድረክ  ተካሂዷል 

የዉይይቱ ዋና ዓላማ በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠል ፣ ጉድለቶችን ደግሞ ...
1 min read
  • ዜና

የጤና ባለሙያዎች በሀገር ግንባታ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር እንደሚገባቸው ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሁለንተናዊ ጤና ለሀገር ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ከጤና ባለሙያዎች...
  • ዜና

በየአካባቢው ያሉ ቡናዎች የራሳቸውን ልዩ ጣዕም ይዘው እንዲቀርቡ አቅራቢ ነጋዴዎች አርሶ አደሩን በማገዝ ሊስሩ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡና ነጋዴዎች ማህበር አስታወቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡና ማህበር በኣሪ ዞን ለሚገኙ የቡና ንግድ ዘርፍ ማህበራትንና የግል ነጋዴዎችን...
1 min read
  • ዜና

ሀገርቱን ከድህነት ለማውጣት የሰለጠነ የሰው ሀይል የማፍራት ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

በወላይ ዞን “ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል ዞናዊ የመምህራን ውይይት...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

በጂንካ ከተማ ከ6 ሺህ ደርዘን በላይ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፋቸው ለስላሳ መጠጦች ተወገዱ

በጂንካ ከተማ ከ6 ሺህ ደርዘን በላይ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፋቸው ለስላሳ መጠጦች ተወገዱ ሀዋሳ፡ ግንቦት14/2017ዓ.ም...

Posts pagination

Previous 1 … 130 131 132 133 134 135 136 … 408 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

አንጎል ሦስት የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾችን ከለከለች

  • ስፖርት

ሞርጋን ሮጀርስ በአስቶንቫላ ለመቆየት ውሉን አራዘመ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 01/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታስርጭት #ዜና24 #ዜና #ደቡብቴቪ

  • ዜና

ፈጣን ፣ ወቅታዊ እና ተአማኒ መረጃን ተደራሽ ለማድረግ ዘመኑን የሚመጥን አሰራርን መዘርጋት እንደሚገባ ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .