Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

ከጠጠር ሜዳ እስከ ፕሪሚየር ሊግ

ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ከጠጠር ሜዳ እስከ ፕሪሚየር ሊግ

  • ስፖርት

ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

  • ቢዝነስ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

1 min read
  • ዜና

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።

  • ቢዝነስ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

  • ቢዝነስ

በክልሉ 295 የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመለየት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

2
  • ስፖርት

ከጠጠር ሜዳ እስከ ፕሪሚየር ሊግ

3
  • ስፖርት

ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

4
  • ቢዝነስ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

5
  • ዜና

በግንቦት እና ሰኔ 2018 ዓ.ም ወራት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ፣ በቱሪዝም፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በዲጂታል ኢትዮጵያ፣ በሀገር በቀል ሪፎርም እና ቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።

Featured News

1 min read
  • ዜና

ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ከጠጠር ሜዳ እስከ ፕሪሚየር ሊግ

  • ስፖርት

ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

  • ቢዝነስ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በጋሞ ዞን ምዕራብ አባያ ወረዳ በሞዴል ሴት አርሶአደር ማሳ ላይ ያለው የሙዝ ምርት በርካቶችን ተጠቃሚ ማድረጉ ተጠቆመ

በጋሞ ዞን ምዕራብ አባያ ወረዳ በሞዴል ሴት አርሶአደር ማሳ ላይ ያለው የሙዝ ምርት በርካቶችን...
  • ዜና

የኢፌዲሪ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆን ለቢሮ እና ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

የኢፌዲሪ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ከ1...
  • ዜና

አመራሩ በቀጣዮቹ 6 ወራት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለቅሞ መፍታት እንዳለበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰዉ(ዶ/ር) አሳሰቡ

አመራሩ በቀጣዮቹ 6 ወራት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለቅሞ መፍታት እንዳለበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ በተሰራ ቅንጅታዊ ሥራ ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበ መጥቷል – የክልሉ ስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስራ ዕድል ፈጠራ ዘርፍ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ በተሰራ ቅንጅታዊ ሥራ ተጨባጭ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ችግርን በፀጋ መቀበል ይገባል”

“ችግርን በፀጋ መቀበል ይገባል” በደረሰ አስፋው የዛሬው የችያለሁ አምድ ባለታሪካችን 8ኛ ክፍል እያለ የደረሰበት...
  • ዜና

ታላቁን የህዳሴ ግድብ ለማጠናቀቅ በቦንድ ግዥ ለመሳተፍና ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት የጂንካ ቅርንጫፍ ሠራተኞች ገለፁ

ታላቁን የህዳሴ ግድብ ለማጠናቀቅ በቦንድ ግዥ ለመሳተፍና ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን በደቡብ ሬዲዮና...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጥር 16/2017 ዓ.ም

1 min read
  • ዜና

በአካባቢው የሚዘወተሩ ስፖርቶች ላይ ውጤታማ ለመሆን ብቁ አሰልጣኞችን ለማፍራት እየሰራ እንደሚገኝ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለፀ

በአካባቢው የሚዘወተሩ ስፖርቶች ላይ ውጤታማ ለመሆን ብቁ አሰልጣኞችን ለማፍራት እየሰራ እንደሚገኝ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል...
  • ዜና

የጉራጌ ዞን ሰላም እና ፀጥታን ለማረጋገጥ እየተሰራ ያለው ተግባር የሚበረታታ ቢሆንም አጥፊዎች ተጠያቂ በማድረግ በኩል ይበልጥ መሰራት እንዳለበት የዞኑ ምክር ቤት አስገነዘበ

የጉራጌ ዞን ሰላም እና ፀጥታን ለማረጋገጥ እየተሰራ ያለው ተግባር የሚበረታታ ቢሆንም አጥፊዎች ተጠያቂ በማድረግ...
  • ዜና

በጉራጌ ዞን ባለፋት ስድስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶች ከ11 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የዞኑ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ገለፀ

በጉራጌ ዞን ባለፋት ስድስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ ምርቶች ከ11 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ...

Posts pagination

Previous 1 … 282 283 284 285 286 287 288 … 496 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

ከ23 ሚሊየን በላይ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እንደሚተከሉ ተገለጸ

1 min read
  • ስፖርት

ከጠጠር ሜዳ እስከ ፕሪሚየር ሊግ

  • ስፖርት

ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

  • ቢዝነስ

የሚተከሉ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ መርሐ ግብሮች የአየር ሚዛንን ከማስጠበቅ ባሻገር በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .