Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ሳንቲ ካዞርላ ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን በይፋ አስፈረመ

ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

የምርጥ ዘር ችግርን መቅረፍና ማልማት የሚያስችል 1 ሺህ ሄክታር መሬት ከኣሪ ዞን ርክክብ ተካሄደ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

ሳንቲ ካዞርላ ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን በይፋ አስፈረመ

  • ዜና

ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!

  • ቢዝነስ

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

  • ቢዝነስ

የምርጥ ዘር ችግርን መቅረፍና ማልማት የሚያስችል 1 ሺህ ሄክታር መሬት ከኣሪ ዞን ርክክብ ተካሄደ

  • ቢዝነስ

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

  • ቢዝነስ

የምርጥ ዘር ችግርን መቅረፍና ማልማት የሚያስችል 1 ሺህ ሄክታር መሬት ከኣሪ ዞን ርክክብ ተካሄደ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

ሳንቲ ካዞርላ ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

2
  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን በይፋ አስፈረመ

3
  • ዜና

ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!

4
  • ቢዝነስ

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

5
  • ቢዝነስ

የምርጥ ዘር ችግርን መቅረፍና ማልማት የሚያስችል 1 ሺህ ሄክታር መሬት ከኣሪ ዞን ርክክብ ተካሄደ

Featured News

  • ስፖርት

ሳንቲ ካዞርላ ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን በይፋ አስፈረመ

  • ዜና

ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!

  • ቢዝነስ

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል  አመራሮችና ሰራተኞች የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄዱ

“የምትተክል ሀገር፤ የሚያፀና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የተጀመረው ሀገራዊ ንቅናቄ አካል የሆነው የአረንጓዴ አሻራ...
  • ዜና

የጌዴኦ ዞን ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2017 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ እየገመገመ ነው

በዞኑ በጀት ዓመቱ በልማትና መልካም አሰተዳደር ሥራዎች ላይ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውም...
  • ዜና

በጌዴኦ ዞን እየተሠሩ ያሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎች በምክር ቤቱ አባላት ተጎበኙ

በዲላ ዙሪያ ወረዳ በሳይንሳዊ መንገድ እያለሙ በአጭር ጊዜ ምርት የማግኘት ተሞክሮ በሌሎች አካባቢዎች መስፋፋት...
1 min read
  • ዜና

ሠሞኑን መንግስት በሀገሪቱ ማክሮ ኢኮኖሚ ዙሪያ የወሰዳቸው እርምጃዎችን ተከትሎ የሚመጡ ኢኮኖሚያዊ ተፅእኖዎችን መቋቋም የሚችል አቅም መፍጠር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) ሠሞኑን መንግስት በሀገሪቱ ማክሮ ኢኮኖሚ ዙሪያ የወሰዳቸው እርምጃዎችን ተከትሎ...
1 min read
  • ዜና

የዜጎች መሠረታዊ ፍላጎት የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት በዘርፉ የተሰማሩ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ከፍተኛ አበርክቶ እንዳላቸው ተጠቆመ፡፡

የዜጎች መሠረታዊ ፍላጎት የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት በዘርፉ የተሰማሩ መንግስታዊ ያልሆኑ...
1 min read
  • ዜና

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የዳማ ወንዝ ቁጥር 1 ድልድይን መርቀው ከፈቱ

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የዳማ ወንዝ ቁጥር 1 ድልድይን መርቀው ከፈቱ ሀዋሳ፡ ሐምሌ 29/2016...
  • ስፖርት

ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ለሜዳልያ የሚጠበቁባቸው ሁለት የፍፃሜ ውድድሮች በዛሬው ዕለት ይካሄዳሉ

ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ለሜዳልያ የሚጠበቁባቸው ሁለት የፍፃሜ ውድድሮች በዛሬው ዕለት ይካሄዳሉ በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያዊያን...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የአፍሪካ ብልጽግና ተምሳሌት“

“የአፍሪካ ብልጽግና ተምሳሌት“ በፈረኦን ደበበ በሰሜን አፍሪካ አንዲት ሀገር ትገኛለች፡፡ እንደ ጎረቤቶቿ በማዕድንና በተፈጥሮ...
  • ስፖርት

በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት ወርቅነሽ መለሰ እና ፅጌ ድጉማ ወደ ፍፃሜው አለፉ

በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት ወርቅነሽ መለሰ እና ፅጌ ድጉማ ወደ ፍፃሜው አለፉ በ2024 የፓሪስ...
  • ዜና

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አሰፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የኢፌዴሪ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ገቡ

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አሰፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የኢፌዴሪ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል...

Posts pagination

Previous 1 … 376 377 378 379 380 381 382 … 496 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

ሳንቲ ካዞርላ ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን አገለለ

  • ስፖርት

ማንቸስተር ሲቲ ኤሊዮት አንደርሰንን በይፋ አስፈረመ

  • ዜና

ሀገራዊ ምክክር፤ የመደማመጥ፣ የመግባባትና የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሠረት ነው!

  • ቢዝነስ

በክልሉ በመስኖ ልማት ዘርፍ ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ እንዲቻል ስትራቴጂካዊ አቅድ ተነድፎ እየተሰራ ነው

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .