Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የጽናት ቀንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት የታገሉና የተዋደቁትን በማሰብና በማመስገን ማክበር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ

ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን ማደስ እንደሚገባ ተገለጸ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም

“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው

የህግ ታራሚዎችን በስነ ምግባር ለማነፅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ዜና

የጽናት ቀንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት የታገሉና የተዋደቁትን በማሰብና በማመስገን ማክበር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ

  • ዜና

ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን ማደስ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም

  • ዜና

“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው

1 min read
  • ዜና

የህግ ታራሚዎችን በስነ ምግባር ለማነፅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ገለፀ

1 min read
  • ቢዝነስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከልላዊ የሻይ ችግኝ ተከላ ስራን በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ አስጀመረ

1 min read
  • ቢዝነስ

ሰልጣኞችን ከስራ ጋር ለማስተሳሰር የኢንዱስትሪ ባለቤቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

የጽናት ቀንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት የታገሉና የተዋደቁትን በማሰብና በማመስገን ማክበር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ

2
  • ዜና

ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን ማደስ እንደሚገባ ተገለጸ

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም

4
  • ዜና

“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው

5
  • ዜና

የህግ ታራሚዎችን በስነ ምግባር ለማነፅ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን ፍትህ መምሪያ ገለፀ

Featured News

  • ዜና

የጽናት ቀንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት የታገሉና የተዋደቁትን በማሰብና በማመስገን ማክበር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ

  • ዜና

ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን ማደስ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም

  • ዜና

“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም

  • ንጋት ጋዜጣ

“ትልቁ እርካታዬ ያለምኩትን ሥራ መስራት መቻሌ ነው” – አቶ ታረቀኝ መናሞ

በደረጀ ጥላሁን የሳምንቱ የንጋት እንግዳችን አቶ ታረቀኝ መናሞ ይባላሉ፡፡ ትውልድና እድገታቸው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል...
1 min read
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የም ዞን  “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት!”  በሚል መሪ ቃል  ዞናዊ የጤና ባለሙያዎች መድረክ  ተካሂዷል 

የዉይይቱ ዋና ዓላማ በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠል ፣ ጉድለቶችን ደግሞ ...
1 min read
  • ዜና

የጤና ባለሙያዎች በሀገር ግንባታ መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር እንደሚገባቸው ተጠቆመ

ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) “ሁለንተናዊ ጤና ለሀገር ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ከጤና ባለሙያዎች...
  • ዜና

በየአካባቢው ያሉ ቡናዎች የራሳቸውን ልዩ ጣዕም ይዘው እንዲቀርቡ አቅራቢ ነጋዴዎች አርሶ አደሩን በማገዝ ሊስሩ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡና ነጋዴዎች ማህበር አስታወቀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡና ማህበር በኣሪ ዞን ለሚገኙ የቡና ንግድ ዘርፍ ማህበራትንና የግል ነጋዴዎችን...
1 min read
  • ዜና

ሀገርቱን ከድህነት ለማውጣት የሰለጠነ የሰው ሀይል የማፍራት ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ

በወላይ ዞን “ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል ዞናዊ የመምህራን ውይይት...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

በጂንካ ከተማ ከ6 ሺህ ደርዘን በላይ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፋቸው ለስላሳ መጠጦች ተወገዱ

በጂንካ ከተማ ከ6 ሺህ ደርዘን በላይ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፋቸው ለስላሳ መጠጦች ተወገዱ ሀዋሳ፡ ግንቦት14/2017ዓ.ም...
1 min read
  • ዜና

12ኛው የውሃና ሀይድሮ-ዲፕሎማሲ ኮንፍረንስ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል

12ኛው የውሃና ሀይድሮ-ዲፕሎማሲ ኮንፍረንስ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት እየተካሄደ በሚቆየው ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ከመሀረብ መንካት እስከ ኦሎምፒክ ሪባን ማቋረጥ

ከመሀረብ መንካት እስከ ኦሎምፒክ ሪባን ማቋረጥ በአንዱዓለም ሰለሞን አገሬን አየሁዋት ሰው ሀገር ሰማይ ላይከኦሎምፒክ...

Posts pagination

Previous 1 … 78 79 80 81 82 83 84 … 356 Next

Follow Us

You may have missed

  • ዜና

የጽናት ቀንን ለኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት የታገሉና የተዋደቁትን በማሰብና በማመስገን ማክበር እንደሚገባ የካፋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ገለጹ

  • ዜና

ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን ማደስ እንደሚገባ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም

  • ዜና

“ትንንሽ የሚመስሉ ስራዎች ለትልልቅ ዕድሎች በር ይከፍታሉ” – ወይዘሮ ህልውና ጌታቸው

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .