Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማንሰራራት ቀን

የማንሰራራት ቀን

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2017 ዓ.ም

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቢዝነስ

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2017 ዓ.ም

  • ቢዝነስ

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

1 min read
  • ቢዝነስ

በከተማው የሚገኙ እግር ኳስ ቡድኖች ተወዳዳሪና ተተኪ ስፖርተኞችን ከማፍራት ባለፈ ለአካባቢው ማህበረሰብ የሚያደርጉት በጎ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የአርባምጭ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

4
  • ቢዝነስ

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 03/2017 ዓ.ም

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቢዝነስ

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

1 min read
  • ቢዝነስ

በ3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተገነባው ሞዴል የማሕበረሰብ መድኀኒት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በ3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የተገነባው ሞዴል የማሕበረሰብ መድኀኒት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ...
  • ዜና

ከ4 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ ላይ ኮረሪማን በማምረት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማደረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

ከ4 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ ላይ ኮረሪማን በማምረት አርሶ አደሩን ተጠቃሚ ለማደረግ በትኩረት እየተሰራ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የህዝብ እና የግል ሚዲያ ባለሞያዎች ጋር ያካሄዱትን ውይይት #ደሬቴድ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት በመከላከል የተሻለች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ

የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት በመከላከል የተሻለች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ “ፅዱ...
  • ዜና

የተገኘውን የሀይማኖት ነፃነት ማስቀጠል የሁሉም ድርሻ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የኡለማ ምክር ቤት ዋና ሰብሳቢ ሸክ መሀመድ ዘይን ዘይረዲን ተናገሩ

የተገኘውን የሀይማኖት ነፃነት ማስቀጠል የሁሉም ድርሻ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የኡለማ...
  • ዜና

የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ፍትሃዊ አገልግሎት ለማህበረሰቡ መስጠት ላይ ትኩረት አድርገው መስራት አለባቸው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ፍትሃዊ አገልግሎት ለማህበረሰቡ መስጠት ላይ ትኩረት አድርገው መስራት አለባቸው – ርዕሰ...
1 min read
  • ዜና

በወላይታ ሶዶ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

በወላይታ ሶዶ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ ዛሬ ከቀኑ ከ7:20 ኮድ...
  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ልዑክ ለወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ሥራና የእርስ በእርስ ግንኙነት ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ታርጫ ከተማ ገቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ልዑክ ለወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ሥራና የእርስ...
  • ዜና

ሴቶች በሁሉም ዘርፍ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸው የይርጋጨፌ ወረዳ አስተዳደር አስገነዘበ

በወረዳው በተሠሩ ሥራዎችና በቀጣይ ተግባራት ላይ የሴቶች ሚናን ትኩረት ያደረገ ውይይት ከወረዳው ሴክተር መስሪያ...

Posts pagination

Previous 1 … 57 58 59 60 61 62 63 … 359 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማንሰራራት ቀን

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቢዝነስ

‎”ከምርታማነት በላይ እይታ ለሀገር ገጽታና ለኤክስፖርት እምርታ” በሚል መሪ ቃል የክልሉ ግብርና ቢሮ የፓናል ውይይት መድረክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዲላ ከተማ ተካሂዷል

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .