Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

1 min read
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የሰንበት ገበያ ማዕከል ሸማቹና አምራቹ ማህበረሰብ በቀጥታ በማገናኘት የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የላቀ ሚና እንዳለው ተገለጸ

1 min read
  • ቢዝነስ

በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ከ36 ሚሊዬን ብር በላይ ወጪ የተሰራው የኡማ ባኬ መንገድ ተጠናቆ ተመረቀ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

2
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

3
  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

5
  • ዜና

አካል ጉዳተኞች መብቶቻቸውና ጥቅሞቻቸውን ለማስጠበቅ በቅንጅትና በጥምረት መስራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለፀ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አራተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ እንዳስደሰታቸው  በደቡብ ኦሞ ዞን የሐመር ወረዳ አርብቶ አደሮችና ነዋሪዎች ገለፁ

የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አራተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁ እንዳስደሰታቸው  በደቡብ ኦሞ ዞን...
  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ወቅት የቀድሞው ደቡብ ኦሞ ዞን ሁለት ዞኖች ሆኖ እንዲደራጅ በተወሰነው መሰረት ሁለቱ ዞኖች ነገ በይፋ እንደሚደራጁ ተገለፀ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ ወቅት የቀድሞው ደቡብ ኦሞ ዞን ሁለት ዞኖች ሆኖ እንዲደራጅ በተወሰነው...
  • ዜና

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን የኮልሜ ወረዳ ምስረታ ተካሄደ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን የኮልሜ ወረዳ ምስረታ ተካሄደ ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 05/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ)...
  • ዜና

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ...
  • ዜና

የአደረጃጀት ጥያቄ እንዲሳካ ህዝቡ ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና አቀርባለሁ – አቶ እንዳሻው ጣሰው

ሀዋሳ: ጳጉሜ 05/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የአደረጃጀት ጥያቄ እንዲሳካ ህዝቡ ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና አቀርባለሁ ሲሉ...
1 min read
  • ዜና

2015 በወፍ በረር ሲታወስ

2015 ዓ.ም አምና ተብሎ ሊጠናቀቅ የአንድ ቀን ዕድሜ ቀርቶታል፡፡ ብዙ ደግና ክፉ ነገር ባስተናግድንበት...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

 “ዓለምን የፈጠረው መስከረም ፩ ነው”

 በቦጋለ ወልዴ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዓመታት ሁሉ በአራት መደባት ይሸጋገራሉ። እነኚህም፡- ዘመነ ማቴዎስ፣ ዘመነ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የመስጠትና የመሰጠት ባህላችን ተሸርሽሯል” – አቶ ብርሃኑ አየለ

የንጋት እንግዳችን አቶ ብርሃኑ አየለ ይባላሉ፡፡ በሀዋሳ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ ኃላፊነት ቦታዎችና በመምህርነት...
  • ስፖርት

ነይማር ጁኒዬር የብራዚል ወንዶች ብሄራዊ ቡድን የምንግዜም ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኗል

ብራዚል ወደ 2026 የዓለም ዋንጫ ለማለፍ በማጣሪያው መርሃግብር ቦሊቪያን 5ለ1 ስትረታ ሁለት ጎሎችን ያስቆጠረው...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“እርካታዬ የሰው ሕይወት ማዳን ነው” – ሲስተር ተዋበች አለሙ

በአብርሃም ማጋ “የሰው ልጅ ሕይወት ማዳን በሚሊየኖች ከሚቆጠር ገንዘብ በላይ ያረካኛል” በማለት ነው በርዕሱ...

Posts pagination

Previous 1 … 269 270 271 272 273 274 275 … 306 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 26/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ቀጥታ ሥርጭት

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ስብሰባ #ደሬቴድ- ሰኔ 26/2017 ዓ.ም

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ሰኔ 25/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .