Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

ሰላምን ለማጽናት የሚቻለው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን ሚና መወጣት ሲችል ነው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሀን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ሰላምን ለማጽናት የሚቻለው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን ሚና መወጣት ሲችል ነው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሀን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

2
  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

3
  • ዜና

መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

4
  • ዜና

ሰላምን ለማጽናት የሚቻለው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን ሚና መወጣት ሲችል ነው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሀን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

5
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

Featured News

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ሰላምን ለማጽናት የሚቻለው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን ሚና መወጣት ሲችል ነው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሀን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

የሲዳማ ክልል የቱሪዝም መዳረሻዎች

የሲዳማ ክልል የቱሪዝም መዳረሻዎች በመሐሪ አድነው የሲዳማ ክልልን ታላቁ የምስራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ የክልሉን...
  • ስፖርት

በማላጋ የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸነፉ

በማላጋ የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸነፉ በስፔን ማላጋ በተካሄደው የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያዊያን...
1 min read
  • Uncategorized

ከመማር ማስተማር ተግባሩ ባለፈ ለአካባቢው ማህበረሰብ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ ጥረት ቢደረግም በተፈለገው ልክ እየተከናወነ አለመሆኑን የቱም ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መምህራን ተናገሩ

ከመማር ማስተማር ተግባሩ ባለፈ ለአካባቢው ማህበረሰብ የቴክኖሎጂ ሽግግር ለማድረግ ጥረት ቢደረግም በተፈለገው ልክ እየተከናወነ...
  • ዜና

ለ5ኛው ጊዜ ለሚከበረው የጋርዱላ ህዝቦች የባህልና የፊላ ፌስቲቫል በዓል በደማቅ ሁኔታ ለማክበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 08/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ለ5ኛው ጊዜ ለሚከበረው የጋርዱላ ህዝቦች የባህልና የፊላ ፌስቲቫል በዓል...
  • ዜና

የቡና ምርታማነትን ለማሳደግ ምርጥ ተሞክሮዎችን ማስፋፋት ተገቢ መሆኑ ተመላከተ

የቡና ምርታማነትን ለማሳደግ ምርጥ ተሞክሮዎችን ማስፋፋት ተገቢ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡናና ሻይ ቅመማ...
  • ዜና

በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ የምሁራን ምክክር ተካሄደ

በደቡብ ኦሞ ዞን በማሌ ወረዳ “ወረዳዊ አንድነት ለዘርፈ ብዙ ዕድገትና ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል...
  • ዜና

የአካል ጉዳተኞችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ

በዓለማችን ለ33ኛ፣ በሀገሪቱ ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን “ዊማ ኢንተርናሽናል” ከተሰኘ ግብረስናይ...
  • ዜና

እጅን የመታጠብ ልምድና ባህል እንዲዳብር እየተሠራ ነው – የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

ሀዋሳ፡ ታህሳስ 07/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) እጅን የመታጠብ ልምድና ባህል እንዲዳብር እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ...
  • ስፖርት

ስፖርት ለጤና ከሚሰጠው ጥቅም በዘለለ ሕዝቡን በማቀራረብ ወንድማማችነትን ለመፍጠር የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ

ስፖርት ለጤና ከሚሰጠው ጥቅም በዘለለ ሕዝቡን በማቀራረብ ወንድማማችነትን ለመፍጠር የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

ከካፋ እና ሸካ ጥቅጥቅ ደኖች እስከ ጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ

ከካፋ እና ሸካ ጥቅጥቅ ደኖች እስከ ጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ በኢያሱ ታዴዎስ ኢትዮጵያ ለምለም...

Posts pagination

Previous 1 … 253 254 255 256 257 258 259 … 445 Next

Follow Us

You may have missed

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

መንግሥት የብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና መልካም ዕሴቶች እንዲታወቁና እንዲጎለብቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ዜና

ሰላምን ለማጽናት የሚቻለው ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን ሚና መወጣት ሲችል ነው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሀን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .