Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 03/2018 ዓ.ም

ዎልቭስ ሮብ ኤድዋርድስን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

በኢትዮጵያ ዋንጫ ቤንች ቡና ማጂ፣አርባምንጭ ከተማ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮጵያ መድህን ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 03/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ዎልቭስ ሮብ ኤድዋርድስን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

  • ስፖርት

በኢትዮጵያ ዋንጫ ቤንች ቡና ማጂ፣አርባምንጭ ከተማ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮጵያ መድህን ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

1 min read
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 03/2018 ዓ.ም

2
  • ስፖርት

ዎልቭስ ሮብ ኤድዋርድስን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

3
  • ስፖርት

በኢትዮጵያ ዋንጫ ቤንች ቡና ማጂ፣አርባምንጭ ከተማ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮጵያ መድህን ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

4
  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

5
  • ዜና

በግሉ የኢንቨስትመንት ልማት ዘርፍ እየታዬ ያለውን መነቃቃት ይበልጥ ለማጎልበት ከመንግስት በኩል የሚጠበቁ ድጋፎች መጠናከር  እንዳለባቸው የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 03/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ዎልቭስ ሮብ ኤድዋርድስን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

  • ስፖርት

በኢትዮጵያ ዋንጫ ቤንች ቡና ማጂ፣አርባምንጭ ከተማ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮጵያ መድህን ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

1 min read
  • ዜና

የጉራጊኛ ቋንቋን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት መስራት እንዳለባቸው የጉራጌ ዞን አስተዳደር አሳሰበ

የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ የጉራጊኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ትምህርት የፊደል ገበታና የትምህርት አሰጣጥ በተመለከተ...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

የእንሰት ሰብል ዝሪያን በማሻሻልና ምርትን በዘመናዊ መንገድ በማበልጸግ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ

ችግር ፈቺ የእንሰት ምርምር ውጤቶች ከህብረተሰቡ ተጠቃሚነት አኳያ ትልቅ ቦታ የሚሰጣቸው መሆኑን ዓለም አቀፍ...
  • ዜና

በበጀት ዓመቱ ከ2 ሺህ ቶን ቡና በላይ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ መታቀዱ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በጎፋ ዞን በተያዘው በጀት ዓመት 2 ሺህ 200 ቶን...
1 min read
  • ዜና

በስንዴ ማሳቸው ላይ የዋግ በሽታ መከሰቱን ተከትሎ አስፈላጊው ድጋፍ እንድደረግላቸው አርሶ አደሮች ጠየቁ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 01/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በመኸር እርሻ ባለሙት የስንዴ ማሳ ላይ የዋግ በሽታ በመከሰቱ...
  • ንጋት ጋዜጣ

የእግር ኳስ ክለቦቻችን አስጊ አካሄድ

በኢያሱ ታዴዎስ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ክለቦች ችግር እየተንከባለለ አሁን አስጊ በሚባል ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡...
  • ዜና

የእርሻ መሬትን ከባህር ዛፍ ነፃ በማድረግ የተለያዩ አትክልቶችንና ሰብሎችን እያለሙ እንደሚገኙ በኣሪ ዞን የደቡብ ኣሪ ወረዳ አርሶአደሮች ገለፁ

ባህር ዛፍ በባህሪው ከረጅም ጊዜ በኋላ ለአገልግሎት የሚደርስና የመሬት ለምነትንም የሚያጠፋ በመሆኑ ከእርሻ ማሳቸው...
  • ዜና

ኮሌጁ ከመንግስት በጀት ድጐማ ነፃ ሆኖ መስራት እንዲችል የራሱ የገቢ ማስገኛ ስራዎች በስፋት እየሰራሁ ነው – የሚዛን ግብርና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ

ሀዋሳ፡ መስከረም 30/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ኮሌጁ ከመንግስት በጀት ድጐማ ነፃ ሆኖ መስራት እንዲችል የራሱ...
  • ንጋት ጋዜጣ

“በካሴት ክር ተቀርፆ እያዳመጥኩ ተምሬ ነው ለስኬት የበቃሁት” – ጠበቃ ቅድስት ጥዑም

በመሐሪ አድነው ዛሬ ላይ ከስኬት የደረሱ ሰዎች ሕይወታቸው የኋሊት ሲመረመር ስኬታቸው በዋዛ እንዳልተገኘ እንገነዘባለን፡፡...
1 min read
  • ዜና

የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲስ የፍርድ ቤቶች መዋቅር ዘርግቶ ወደ ተግባር ለመግባት መዘጋጀቱን አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ክልል አዲስ የተደራጀ እንደመሆኑ መጠን የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት  ቀደም ሲል ከደቡብ...
  • ዜና

በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ስራ መስኮች ለተሰማሩና ስራ ፈጣሪ ለሆኑ ወጣቶች ምቹ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ለሀገር ልማት የድርሻቸውን እንዲወጡ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ

ከፍታ ማይክሮ ፋይናንስ ሆሳዕና ቅርንጫፍ ከዲጆ ኢንተርፕራይዝ ጋር በመሆን የጫማ ውበትና ጽዳት ዙሪያ ያዘጋጀው...

Posts pagination

Previous 1 … 253 254 255 256 257 258 259 … 410 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 03/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ዎልቭስ ሮብ ኤድዋርድስን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

  • ስፖርት

በኢትዮጵያ ዋንጫ ቤንች ቡና ማጂ፣አርባምንጭ ከተማ፣ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮጵያ መድህን ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

  • ስፖርት

ኦስካር በልብ ህመም ምክንያት ሆስፒታል መግባቱ ተሰማ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .