Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

  • ዜና

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

  • ቢዝነስ

ግብር ለአንድ ሀገር ህልውና መረጋገጥ እና ህብረተሰቡ ለሚያነሷቸው የልማት ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ ወሳኝ በመሆኑ በአሰባሰብ ወቅት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ በሀዲያ ዞን የሌሞ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሩብ ዓመቱ 3.7 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወሰነች ቶማስ ገለጹ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

2
  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

3
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

4
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

5
  • ዜና

የህፃናት የወደፊት የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት እየሠራ እንደሚገኝ የጉራጌ ህዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት ገለፀ

Featured News

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

አርሰናል እና ፒኤስጂ ሽንፈት ሲያስተናግዱ ባርሴሎና እና ባየርሙኒክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አርሰናል እና ፒኤስጂ ሽንፈት ሲያስተናግዱ ባርሴሎና እና ባየርሙኒክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ 4ኛ...
  • ስፖርት

ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ በኢትዮጵያ ፕሪሚዬርሊግ 7ኛ ሳምንት መርሐግብር ሀድያ ሆሳዕና ድሬዳዋ ከተማን...
  • ንጋት ጋዜጣ

 ለአረጋዊያን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ተገለፀ

 ለአረጋዊያን ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ተገለፀ  በገነት ደጉ የአረጋዊያን ቀን በየዓመቱ መከበሩ ለአረጋዊያን ማህበራዊ እና...
  • ዜና

የአራቱም ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሄደ

የአራቱም ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሄደ የልማት ድርጅቶቹ...
  • ዜና

የአራቱም ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አፈጻጸም እና አጠቃላይ ተቋማቱ ያሉበትን ደረጃ የሚገመግም የውይይት መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

የአራቱም ክልሎች የጋራ ሃብት የሆኑ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አፈጻጸም እና አጠቃላይ ተቋማቱ ያሉበትን ደረጃ...
  • ዜና

የምግብ ዋስትና ዘላቂነትን ለማረጋገጥ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ከስራ እድል ፈጠራ ጋር በጥምረት እየተሰራ ነው – የጋሞ ዞን ግብርና መምሪያ

የምግብ ዋስትና ዘላቂነትን ለማረጋገጥ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን ከስራ እድል ፈጠራ ጋር በጥምረት እየተሰራ ነው...
1 min read
  • ዜና

የትምህርት ጥራት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት በዘርፉ ባለድርሻ አካላት በጋራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በልዩ ወረዳዉ ባለፉት ዓመታት ያጋጠመውን የትምህርት ጥራት ችግር በዘላቂነት...
  • ዜና

ኢንቨስትመንት ሥራ ላይ የተሰማሩት ባለሃብቶች ኢንቨስት አድርገው እንደሚጠቀሙ ሁሉ ህዝብንና መንግስትን መጥቀም እንዳለባቸው ተመላከተ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በገጠርና በከተማ ኢንቨስትመንት ሥራ ላይ የተሰማሩት ባለሃብቶች ኢንቨስት አድርገው...
  • ዜና

የወባ በሽታ ስርጭት ከህዳር መግቢያ እስከ ቀጣዩ ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ ሊጨምር ይችላል – የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወባ በሽታ ስርጭት ከህዳር መግቢያ እስከ ቀጣዩ ታህሳስ ወር...
  • ዜና

በክልሉ ያለው የጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ውጤታማ እንዲሆንና ፖሊሲው በተገቢው መልኩ እንዲተገበር ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት ሊሰሩ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

የክልሉ ጤና ቢሮው የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ዳይሬክቶሬት የ2016 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2017...

Posts pagination

Previous 1 … 240 241 242 243 244 245 246 … 409 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

በተከናወነው የተቀናጀ ተግባር የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን በዳዉሮ ዞን የታርጫ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

  • ዜና

ከሪፖርት ባለፈ በተጨባጭ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች ላይ ወቅታዊ የድጋፍና ክትትል ስራ አጠናክሮ መቀጠሉን የደቡብ ኦሞ ዞን ሽግግር ምክር ቤት አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

በከተማው እየተገነባ የሚገኘው የዋና አስፓልት መንገድ የኮሪደር መሰረታዊያን ያሟላ መሆኑ ተገለጸ

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ ህዳር 02/2018 ዓ.ም

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .