Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሴክተር ጉባኤውን በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው

“የህብረተሰቡ ተሳትፎ ለተመዘገበው ውጤት ድርሻው የጎላ ነው” – የሲዳማ ክልል ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

  • ዜና

በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሴክተር ጉባኤውን በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“የህብረተሰቡ ተሳትፎ ለተመዘገበው ውጤት ድርሻው የጎላ ነው” – የሲዳማ ክልል ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ

  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ2 ሺህ 291 ኪሎ ሜትር በላይ የጠጠር መንገድ እና 112 ድልድዮች ይገነባሉ

1 min read
  • ቢዝነስ
  • ዜና

የዘንድሮው የሀዲያ ብሔር ዘመን መለወጫ “ያሆዴ” በዓል ሲከበር የተቸገሩትን በመደገፍ፣ በመተሳሰብ እና ያለውን ተካፍሎ በመብላት ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

2
  • ዜና

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

3
  • ዜና

በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

4
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሴክተር ጉባኤውን በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው

5
  • ንጋት ጋዜጣ

“የህብረተሰቡ ተሳትፎ ለተመዘገበው ውጤት ድርሻው የጎላ ነው” – የሲዳማ ክልል ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

  • ዜና

በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሴክተር ጉባኤውን በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው

1 min read
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከብሪጅ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ድርጅት ጋር በትራንስፖርት ዘርፍ በዲጂታል ኢ-ቲኬቲንግ አገልግሎት ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረሙ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከብሪጅ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ድርጅት ጋር በትራንስፖርት ዘርፍ...
  • ቢዝነስ

በባስኬቶ ዞን በመኸር የእርሻ ወቅት ከለማዉ 1 ሺህ 575 የጤፍ ማሳ ከ20 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ

በባስኬቶ ዞን በመኸር የእርሻ ወቅት ከለማዉ 1 ሺህ 575 የጤፍ ማሳ ከ20 ሺህ ኩንታል...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ስራዬን የጀመርኩት በብዙ ገንዘብ ሳይሆን ባካበትኩት ልምድ ነው” – ጋዜጠኛ ህይወት መለሰ

“ስራዬን የጀመርኩት በብዙ ገንዘብ ሳይሆን ባካበትኩት ልምድ ነው” – ጋዜጠኛ ህይወት መለሰ በአለምሸት ግርማ...
  • ስፖርት

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ሆኑ

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ሆኑ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና...
1 min read
  • ቢዝነስ

በእንስሳት ሃብት ልማትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው

በእንስሳት ሃብት ልማትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው ሀዋሳ፡...
  • ዜና

የከተሞች ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ማህበረሰብ ተኮር፣ ዘላቂ ልማትና እድገት ሊያመጣ በሚችል መልኩ መሆን እንዳለበት የኢፌዲሪ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ

የከተሞች ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ማህበረሰብ ተኮር፣ ዘላቂ ልማትና እድገት ሊያመጣ በሚችል መልኩ መሆን እንዳለበት...
1 min read
  • ዜና

የጥራት መለያ ያለውን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የጥራት መለያ ያለውን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ ሀዋሳ፡...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ሁሌም የተሻለ ነገር መስራትና መለወጥ ህልሜ ነበር”

በደረሰ አስፋው ከውቦቹ አባያና ጫሞ ሀይቆች መገኛ፣ የጋሞ ዞን ዋና ከተማ ከሆነችው ውቢቷ አርባ...
  • ዜና

ከወንዝ አሳ በማምረት ለጅምላ ተረካቢዎች በመሸጥ ተጠቃሚ መሆናቸውን በደቡብ ኦሞ ዞን በኛንጋቶም ወረዳ በአሳ ማስገር ተግባር በማህበር የተሰማሩ ወጣቶች ገለጹ።

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) ከወንዝ አሳ በማምረት ለጅምላ ተረካቢዎች በመሸጥ ተጠቃሚ መሆናቸውን በደቡብ...
1 min read
  • ዜና

አርሶ አደሩ ዝርያቸው የተሻሻሉ የዳልጋ ከብቶችን እንዲያረባ በማድረግ ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) አርሶ አደሩ ዝርያቸው የተሻሻሉ የዳልጋ ከብቶችን እንዲያረባ በማድረግ ሁለንተናዊ...

Posts pagination

Previous 1 … 200 201 202 203 204 205 206 … 362 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መስከረም 06/2018 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

የካፋ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው

  • ዜና

በወላይታ ዞን አረካ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቁን ተከትሎ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሴክተር ጉባኤውን በቡታጅራ ከተማ እየተካሄደ ነው

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .