Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ኢትዮጵያ ከተስፋ ወደ ሚደነቅ ብርሃን መሸጋገሯን የሚያሳይ የአንድነት መገለጫ አገራዊ ፕሮጀክት መሆኑ ተገለጸ

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ ወደ ቤኔፊካ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የህብረ ብሄራዊነታችንና የአንድነታች መገለጫ ከመሆኑም በላይ በላብና ደም የተገኘ ውጤት መሆኑ ተገለጸ

የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ አርሶ አደሩ ማሳውን በጤፍ ሰብል በኩታ ገጠም በመሸፈን ምርትና ምርታማነቱን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ኢትዮጵያ ከተስፋ ወደ ሚደነቅ ብርሃን መሸጋገሯን የሚያሳይ የአንድነት መገለጫ አገራዊ ፕሮጀክት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ ወደ ቤኔፊካ

  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የህብረ ብሄራዊነታችንና የአንድነታች መገለጫ ከመሆኑም በላይ በላብና ደም የተገኘ ውጤት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል

  • Uncategorized

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ አርሶ አደሩ ማሳውን በጤፍ ሰብል በኩታ ገጠም በመሸፈን ምርትና ምርታማነቱን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

  • ቢዝነስ

የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው የጥቁር ህዝቦች ኩራት ነው – የኮሬ ዞን አስተዳደር

1 min read
  • ቢዝነስ

ግድባችን የአባይ ዘመን ትውልድ ትክክለኛ ሀሳብ፣ በትክክለኛ ጊዜ የገነባነው ዘመን ተሻጋሪ ቅርሳችን ነው ሲሉ በደቡብ ኦሞ ዞን የበና ፀማይ ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ኢትዮጵያ ከተስፋ ወደ ሚደነቅ ብርሃን መሸጋገሯን የሚያሳይ የአንድነት መገለጫ አገራዊ ፕሮጀክት መሆኑ ተገለጸ

2
  • ስፖርት

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ ወደ ቤኔፊካ

3
  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የህብረ ብሄራዊነታችንና የአንድነታች መገለጫ ከመሆኑም በላይ በላብና ደም የተገኘ ውጤት መሆኑ ተገለጸ

4
  • ስፖርት

የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል

5
  • Uncategorized

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ አርሶ አደሩ ማሳውን በጤፍ ሰብል በኩታ ገጠም በመሸፈን ምርትና ምርታማነቱን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

Featured News

1 min read
  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ኢትዮጵያ ከተስፋ ወደ ሚደነቅ ብርሃን መሸጋገሯን የሚያሳይ የአንድነት መገለጫ አገራዊ ፕሮጀክት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ ወደ ቤኔፊካ

  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የህብረ ብሄራዊነታችንና የአንድነታች መገለጫ ከመሆኑም በላይ በላብና ደም የተገኘ ውጤት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል

  • ዜና

የጡረታ ገንዘብ ክፍያ በአቅራቢያቸው ያለመፈፀሙ ለተጨማሪ ወጪና እንግልት እያጋለጣቸው መሆኑን በዳውሮ ዞን ከጪ ወረዳ የሚገኙ ጡረተኞች ገለፁ

ችግሩን ለመፍታት  ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን  በመንግስት ሠራተኞች ጡረታና ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የዳውሮ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 19/2017 ዓ.ም

  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ ከክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ጋር በመተባበር ከክልሉ ሁሉም ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ለተውጣጡ ሴቶች ስልጠና መስጠት ጀመረ

ሀዋሳ፡ የካቲት 19/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አመራር አካዳሚ ከክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 19/2017 ዓ.ም #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት

  • ዜና

ምክር ቤቱ ታች ድረስ በመውረድ የክትትልና ቁጥጥር ስራ በመስራቱ የውሸት ሪፖርት መጠን በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት ገለፀ

ምክር ቤቱ ታች ድረስ በመውረድ የክትትልና ቁጥጥር ስራ በመስራቱ የውሸት ሪፖርት መጠን በከፍተኛ ደረጃ...
  • ዜና

በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህዝቡን የልማት ፍላጎት በሚመጥን መልኩ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በቁርጠኝነት መሥራት እንዳለበት የደቡብ ኦሞ ዞን ምክር ቤት አሳሰበ

በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህዝቡን የልማት ፍላጎት በሚመጥን መልኩ ምላሽ ለመስጠት አመራሩ በቁርጠኝነት መሥራት እንዳለበት...
  • ዜና

በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዕውቀት የተካነ እና ሥራ ፈጣሪ ዜጋን ለመፍጠር በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዕውቀት የተካነ እና ሥራ ፈጣሪ ዜጋን ለመፍጠር በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ጉባኤ #ደሬቴድ – ቀጥታ ስርጭት የካቲት 19/2017 ዓ.ም

  • ስፖርት

እንግሊዝ ፕሪሚዬርሊግ 5 ተጠባቂ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይካሄዳሉ

በእንግሊዝ ፕሪሚዬርሊግ 5 ተጠባቂ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይካሄዳሉ የ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬርሊግ በሳምንቱ አጋማሽ...
  • ዜና

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2017 ክልላዊ የበልግ አዝመራ ተግባራት የማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2017 ክልላዊ የበልግ አዝመራ ተግባራት የማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በዲላ ከተማ እየተካሄደ...

Posts pagination

Previous 1 … 126 127 128 129 130 131 132 … 364 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ኢትዮጵያ ከተስፋ ወደ ሚደነቅ ብርሃን መሸጋገሯን የሚያሳይ የአንድነት መገለጫ አገራዊ ፕሮጀክት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኖ ወደ ቤኔፊካ

  • ዜና

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የህብረ ብሄራዊነታችንና የአንድነታች መገለጫ ከመሆኑም በላይ በላብና ደም የተገኘ ውጤት መሆኑ ተገለጸ

  • ስፖርት

የሴቶች የ3 ሺ ሜትር መሰናክል ፍፃሜ በዛሬዉ ዕለት ይካሄዳል

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .