Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች በስልጠናው ወቅት የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን በማበርከት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

በ2018/19 የመኸር እርሻ ወቅት 96 ሺህ ሄክታር መሬት በማልማት ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት መታቀዱን የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

በክልሉ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ እናቶችና ሴቶች ተደራሽ በማድረግ ጤናቸው እንዲጠበቅ በትኩረት መሠራቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች በስልጠናው ወቅት የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን በማበርከት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

  • ቢዝነስ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

1 min read
  • ቢዝነስ

በ2018/19 የመኸር እርሻ ወቅት 96 ሺህ ሄክታር መሬት በማልማት ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት መታቀዱን የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

1 min read
  • ጤና

በክልሉ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ እናቶችና ሴቶች ተደራሽ በማድረግ ጤናቸው እንዲጠበቅ በትኩረት መሠራቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

  • ቢዝነስ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች በስልጠናው ወቅት የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን በማበርከት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

2
  • ቢዝነስ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

3
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

4
  • ቢዝነስ

በ2018/19 የመኸር እርሻ ወቅት 96 ሺህ ሄክታር መሬት በማልማት ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት መታቀዱን የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

5
  • ጤና

በክልሉ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ከ1.3 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ እናቶችና ሴቶች ተደራሽ በማድረግ ጤናቸው እንዲጠበቅ በትኩረት መሠራቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ

Featured News

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች በስልጠናው ወቅት የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን በማበርከት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

  • ቢዝነስ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

1 min read
  • ቢዝነስ

በ2018/19 የመኸር እርሻ ወቅት 96 ሺህ ሄክታር መሬት በማልማት ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት መታቀዱን የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

1 min read
  • ዜና

የጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ ህዝብ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ

የጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ ህዝብ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ ሀዋሳ፡ መጋቢት 05/2017...
1 min read
  • ዜና

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማሳደግ እንደ ሀገር ለተጀመረው ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ለውጥ የማይተካ ሚና እንዳለው ተገለፀ

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማሳደግ እንደ ሀገር ለተጀመረው ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ለውጥ የማይተካ ሚና እንዳለው...
1 min read
  • ዜና

ሠላምን በማፅናት ስራ የመንግስታት ግንኙነት እና ሃገረ መንግስት ግንባታ ወሰኝ መሆኑ ተገለጸ

ሠላምን በማፅናት ስራ የመንግስታት ግንኙነት እና ሃገረ መንግስት ግንባታ ወሰኝ መሆኑ ተገለጸ ሀዋሳ፡ መጋቢት...
  • ዜና

ሴቶች በእውቀትና በሀሳብ በመደጋገፍ ራሳቸውን ለማብቃት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቆመ

ሴቶች በእውቀትና በሀሳብ በመደጋገፍ ራሳቸውን ለማብቃት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቆመ ሀዋሳ፡ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም...
  • ዜና

የአካባቢን ፀጋ መሠረት ያደረጉ የክህሎት ስልጠናዎች ተነሳሽነት ያለው ስራ ፈጣሪ ዜጋ ለማፍራት እንደሚያግዝ ተገለጸ

የአካባቢን ፀጋ መሠረት ያደረጉ የክህሎት ስልጠናዎች ተነሳሽነት ያለው ስራ ፈጣሪ ዜጋ ለማፍራት እንደሚያግዝ ተገለጸ...
  • ቀጥታ ሥርጭት

የቀን 6፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም

  • ዜና

በትምህርት ዘርፍ ለሚስተዋለው የጥራት ችግር አጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራምን በፍትሀዊነት መተግበር እንደሚገባ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በትምህርት ዘርፍ ለሚስተዋለው የጥራት ችግር አጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ...
  • ዜና

የመስኖ ተቋማትን በአግባቡ በማስተዳደር በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ ለማስቻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ የተገነቡ የመስኖ ተቋማት በአግባቡ በማስተዳደር በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ...
  • ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ መጋቢት 04/2017 ዓ.ም

1 min read
  • ዜና

በመንግስት እየተመቻቸ የሚገኘዉን የዉጭ ሀገር የስራ ስምሪት እድል ህብረተሰቡ በአግባቡ ሊጠቀም እንደሚገባ ተጠቆመ

በመንግስት እየተመቻቸ የሚገኘዉን የዉጭ ሀገር የስራ ስምሪት እድል ህብረተሰቡ በአግባቡ ሊጠቀም እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ...

Posts pagination

Previous 1 … 255 256 257 258 259 260 261 … 503 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

ተመራቂ ተማሪዎች በስልጠናው ወቅት የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ለማህበረሰቡ ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎችን በማበርከት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

  • ቢዝነስ

የጉራጌ ዞን ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተጠናቀቀው በጀት አመት በዞኑ የተሻለ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት መከናወናቸውን በልዩ ልዩ የክትትል አማራጮች ማረጋገጡን አስታወቀ

1 min read
  • ቢዝነስ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ 6 ሺህ 3 መቶ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን አለም ማዳበሪያ ከረጢት ፋብሪካ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሸው ጣሰው መርቀው ከፈቱ

1 min read
  • ቢዝነስ

በ2018/19 የመኸር እርሻ ወቅት 96 ሺህ ሄክታር መሬት በማልማት ከ8 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት መታቀዱን የጎፋ ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .