Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

ማርከስ ራሽፎርድ ጉዳት አጋጥሞታል

የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መንግስት በከተማና በገጠር ለጀመራቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ዋነኛ ሞተሮች ናቸው – አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር)

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

ዋና ዋና ዜናዎች

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ማርከስ ራሽፎርድ ጉዳት አጋጥሞታል

  • ዜና

የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መንግስት በከተማና በገጠር ለጀመራቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ዋነኛ ሞተሮች ናቸው – አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

1 min read
  • ቢዝነስ

በሆሣዕና ከተማ የሚገነቡ ሆቴሎች የከተማውን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከተማው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያደርግ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ገለፁ

  • ቢዝነስ

‎በደቡብ ኦሞ ዞን በሣላማጎ ወረዳ በሌማት ትሩፋት በቆላማ አካባቢ የኑሮ ማሻሻያ ኘሮጀክት ድጋፍ በዶሮ እርባታ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

2
  • ስፖርት

ማርከስ ራሽፎርድ ጉዳት አጋጥሞታል

3
  • ዜና

የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መንግስት በከተማና በገጠር ለጀመራቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ዋነኛ ሞተሮች ናቸው – አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር)

4
  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

5
  • ዜና

‎‎የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆናቸው ከድንገተኛ ህክምና ወጪ እንደታደጋቸው የይርጋጨፌ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ

Featured News

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ማርከስ ራሽፎርድ ጉዳት አጋጥሞታል

  • ዜና

የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መንግስት በከተማና በገጠር ለጀመራቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ዋነኛ ሞተሮች ናቸው – አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

1 min read
  • ዜና

በመንግሥትና በዩኒሴፍ ድጋፍ ከ3 መቶ 50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ሕዳር 01/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በመንግሥትና በዩኒሴፍ ድጋፍ ከ3 መቶ 50 ሚሊዮን ብር በላይ...
1 min read
  • ዜና

በጎፋ ዞን 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ለማክበር በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

በጎፋ ዞን 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ለማክበር በትኩረት እየተሰራ መሆኑ...
1 min read
  • ጤና

የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአጎበር አጠቃቀም ችግርና መዘናጋት በዞኑ የወባ በሽታ እንዲጨምር ማድረጉን የኮንሶ ዞን ጤና መምሪያ ገለፀ

የአየር ንብረት ለውጥ፣ የአጎበር አጠቃቀም ችግርና መዘናጋት በዞኑ የወባ በሽታ እንዲጨምር ማድረጉን የኮንሶ ዞን...
1 min read
  • ዜና

በኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን አዘጋጅነት በደቡብ ኦሞ ዞን ያሉ የአርብቶ አደር ማህበረሰቦችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ውይይት በቱርሚ ከተማ እየተካሄደ ነው

በኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን አዘጋጅነት በደቡብ ኦሞ ዞን ያሉ የአርብቶ አደር ማህበረሰቦችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ...
  • ንጋት ጋዜጣ

“የሚስተዋለው እንግልት ደረጃ በደረጃ እየቀነስ መምጣቱን ማረጋገጥ ችለናል” – አቶ ሻፊ ሙዜ

“የሚስተዋለው እንግልት ደረጃ በደረጃ እየቀነስ መምጣቱን ማረጋገጥ ችለናል” – አቶ ሻፊ ሙዜ የሳምንቱ የንጋት...
  • ዜና

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር የተለያዩ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን የኣሪ ዞን ሽግግር ምክር ቤት ገለፀ

ሀገራዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት በሚል መሪ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚከበረው በዓል አንድነትንና...
  • ዜና

በመደበኛና በተሻሻለ የግብርና ቴክኖሎጅ በመታገዝ በሰሩት የመኸር እርሻ ከአምናው የተሻለ ምርት እንደሚጠብቁ በኮንታ ዞን የኤላ ሀንቻኖ አንዳንድ አርሶ አደሮች ተናገሩ

ዘንድሮ ከ3 ሺህ 4መቶ በላይ ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች በመኸር ከተሸፈነው 53 ሺህ 5...
  • ንጋት ጋዜጣ

“ትናንት ከሌሎች የቀሰምኩት ሙያ ዛሬ መተዳደሪያዬ ሆኗል” – ወጣት መለሰ ሾጤ  

በደረሰ አስፋው “ህይወት በምዕራፍ የተከፋፈለች ናት” ሲል ሃሳቡን ይጀምራል። በብዙ ባህላዊ ተጽእኖ ውስጥ የነበረውን...
1 min read
  • ዜና

የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን ከቻይና ገጠር ልማት ፋውንዴሽንና ከሐመር ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የትምህርት ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረጉ

የትምህርት ማጣቀሻ መጽሐፍት፣ ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮች፣ ታብሌቶች፣ ለትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ማብሰያዎች፣ ለዘርፉ ሥራ ክትትል...
  • ዜና

በሲዳማ ክልል ለተገኘው ሰላም የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ ነበር – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ

በሲዳማ ክልል ለተገኘው ሰላም የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ ነበር – ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ...

Posts pagination

Previous 1 … 275 276 277 278 279 280 281 … 445 Next

Follow Us

You may have missed

  • ቀጥታ ሥርጭት

የማታ 1፡00 ዜና 24፤ ሀዋሳ፡ የካቲት 04/2018 ዓ.ም

  • ስፖርት

ማርከስ ራሽፎርድ ጉዳት አጋጥሞታል

  • ዜና

የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መንግስት በከተማና በገጠር ለጀመራቸው የልማት እንቅስቃሴዎች ዋነኛ ሞተሮች ናቸው – አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር)

  • ስፖርት

8 ወራትን ብቻ በሰሜን ለንደን የቆየው አሰልጣኝ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .