Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቢዝነስ
  • ጤና
  • ቴክኖሎጂ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

“መታመሜን ነግሬያችሁ ነበር”

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ተደራሽነት

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“መታመሜን ነግሬያችሁ ነበር”

  • ቢዝነስ

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

  • ቢዝነስ

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

1 min read
  • ዜና

የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

  • ንጋት ጋዜጣ

ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ተደራሽነት

  • ቢዝነስ

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

  • ቢዝነስ

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

በብዛት የተነበቡ

1
  • ንጋት ጋዜጣ

“መታመሜን ነግሬያችሁ ነበር”

2
  • ቢዝነስ

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

3
  • ቢዝነስ

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

4
  • ዜና

የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

5
  • ንጋት ጋዜጣ

ጥራት ላለው የጤና አገልግሎት ተደራሽነት

Featured News

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“መታመሜን ነግሬያችሁ ነበር”

  • ቢዝነስ

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

  • ቢዝነስ

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

1 min read
  • ዜና

የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

  • ዜና

በክልሉ በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማጎልበትና ክፍተቾችን በማረም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ

ሀዋሳ፡ ጥቅምት 14/2017 ዓ.ም (ደሬቴድ) በክልሉ በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ጠንካራ ጎኖችን በማጎልበትና...
1 min read
  • ዜና

“አካል ጉዳተኝነት ባለመቻል ውስጥ የምታሳየው መቻል ነው” – ወ/ሪት የአብስራ ፍሬው

በገነት ደጉ የዛሬዋ ባለታሪካችን ወ/ሪት የአብስራ ፍሬው ትባላለች፡፡ ነዋሪነቷ ሀዋሳ ከተማ በተለምዶ አቶቴ ተብሎ...
  • ዜና

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለው የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ ነው

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባለው የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ እመርታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ...
1 min read
  • ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከብሪጅ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ድርጅት ጋር በትራንስፖርት ዘርፍ በዲጂታል ኢ-ቲኬቲንግ አገልግሎት ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረሙ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ከብሪጅ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን ድርጅት ጋር በትራንስፖርት ዘርፍ...
  • ቢዝነስ

በባስኬቶ ዞን በመኸር የእርሻ ወቅት ከለማዉ 1 ሺህ 575 የጤፍ ማሳ ከ20 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት እንደሚሰበሰብ የዞኑ ግብርና መምሪያ ገለጸ

በባስኬቶ ዞን በመኸር የእርሻ ወቅት ከለማዉ 1 ሺህ 575 የጤፍ ማሳ ከ20 ሺህ ኩንታል...
1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“ስራዬን የጀመርኩት በብዙ ገንዘብ ሳይሆን ባካበትኩት ልምድ ነው” – ጋዜጠኛ ህይወት መለሰ

“ስራዬን የጀመርኩት በብዙ ገንዘብ ሳይሆን ባካበትኩት ልምድ ነው” – ጋዜጠኛ ህይወት መለሰ በአለምሸት ግርማ...
  • ስፖርት

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ሆኑ

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጊዜያዊ ዋና አሰልጣኝ ሆኑ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና...
1 min read
  • ቢዝነስ

በእንስሳት ሃብት ልማትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው

በእንስሳት ሃብት ልማትና በእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶች ላይ ትኩረት ያደረገ አውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው ሀዋሳ፡...
  • ዜና

የከተሞች ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ማህበረሰብ ተኮር፣ ዘላቂ ልማትና እድገት ሊያመጣ በሚችል መልኩ መሆን እንዳለበት የኢፌዲሪ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ገለፀ

የከተሞች ፕላን ዝግጅትና አተገባበር ማህበረሰብ ተኮር፣ ዘላቂ ልማትና እድገት ሊያመጣ በሚችል መልኩ መሆን እንዳለበት...
1 min read
  • ዜና

የጥራት መለያ ያለውን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የጥራት መለያ ያለውን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ ሀዋሳ፡...

Posts pagination

Previous 1 … 103 104 105 106 107 108 109 … 266 Next

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ንጋት ጋዜጣ

“መታመሜን ነግሬያችሁ ነበር”

  • ቢዝነስ

በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ አርሶ አደሩን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው – የኣሪ ዞን አስተዳደር

  • ቢዝነስ

በክልሉ የሚመረቱ የግብርና ውጤቶች ላይ እሴት ጨምሮ ለማገበያየት የሚያስችል ኢንዱስትሪ ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

1 min read
  • ዜና

የክልሉ መንግስት ከምን ጊዜም በላይ ህዝቡን ለማገልገል ዝግጁ ነው -ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው(ዶ/ር)

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .