Skip to content
South Radio and Television Agency

South Radio and Television Agency

Follow Us

Primary Menu
  • ዜና
    • ጤና
    • ቢዝነስ
    • ቴክኖሎጂ
  • ስፖርት
  • ንጋት ጋዜጣ
  • ቀጥታ ሥርጭት
  • ስለ እኛ
  • ደቡብ ቲቪ
  • ሬዲዮ ስትሪሚ
  • አግኙን/contact us
አርዕስተ ዜና

በፍትሕ ዘርፍ የሚታየው የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ አስታወቁ

ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በቅድመ ምርመራ ስራዎች ላይ ትኩሩት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በሀላባ ዞን የቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

በመስኖ አምርተው የተሻለ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

“ከማክስ ዶውማን ጋር መስራት ትልቅ ደስታ ነው” ሚኬል አርቴታ

የካፈቾ ዘመን መለወጫ በዓል “ማሽቃሮ” አብሮነትንና ወንድማማችነትን የሚያጎላ ነው – የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

ዋና ዋና ዜናዎች

1 min read
  • ዜና

በፍትሕ ዘርፍ የሚታየው የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ አስታወቁ

  • ዜና

ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በቅድመ ምርመራ ስራዎች ላይ ትኩሩት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በሀላባ ዞን የቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

በመስኖ አምርተው የተሻለ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

  • ስፖርት

“ከማክስ ዶውማን ጋር መስራት ትልቅ ደስታ ነው” ሚኬል አርቴታ

1 min read
  • ዜና

የካፈቾ ዘመን መለወጫ በዓል “ማሽቃሮ” አብሮነትንና ወንድማማችነትን የሚያጎላ ነው – የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

1 min read
  • ቢዝነስ

የአርብቶ አደሩን ማህበረሰብ በመንገድ መሠረተ ልማት ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መሰኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አሰታወቀ

  • ቢዝነስ
  • ዜና

ሳውላ ከተማን ለኢንቨስትመንትና ለቱሪዝም ምቹ የማድረግ የ5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራ እየተካሄደ ነው

በብዛት የተነበቡ

1
  • ዜና

በፍትሕ ዘርፍ የሚታየው የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ አስታወቁ

2
  • ዜና

ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በቅድመ ምርመራ ስራዎች ላይ ትኩሩት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በሀላባ ዞን የቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

3
  • ዜና

በመስኖ አምርተው የተሻለ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

4
  • ስፖርት

“ከማክስ ዶውማን ጋር መስራት ትልቅ ደስታ ነው” ሚኬል አርቴታ

5
  • ዜና

የካፈቾ ዘመን መለወጫ በዓል “ማሽቃሮ” አብሮነትንና ወንድማማችነትን የሚያጎላ ነው – የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

Featured News

1 min read
  • ዜና

በፍትሕ ዘርፍ የሚታየው የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ አስታወቁ

  • ዜና

ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በቅድመ ምርመራ ስራዎች ላይ ትኩሩት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በሀላባ ዞን የቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

በመስኖ አምርተው የተሻለ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

  • ስፖርት

“ከማክስ ዶውማን ጋር መስራት ትልቅ ደስታ ነው” ሚኬል አርቴታ

  • ዜና

የዛሬ ስራችን ቤታችን ያፈራውን እርድ ጨምሮ ሌሎችን ለተቸገሩ ወገኖች ማካፈል ነው – ሃጂ ሙፍቲ እድሪስ

በአዲስ አበባ ስቴዴየም እስልምና እምነት ተከታዮች የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በድምቀት እያከበሩ የሚገኙ...
  • ዜና

በኢትዮጵያ አዲስ የሚሰማራው የቴሌኮም ኩባንያ ይፋዊ የፊርማ ስነ ስርዓት ተካሄደ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና የኬንያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በተገኙበት በኢትዮጵያ አዲስ የሚሰማራው...
  • ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ

1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር...
  • ዜና

ኢትዮጵያና ሩሲያ በመረጃና ደህንነት ጉዳዮች የሚያደርጉትን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

11085
ኢትዮጵያና ሩሲያ በመረጃና ደህንነት ጉዳዮች እንዲሁም በሌሎች መስኮች የሚያደርጉትን ሁሉን አቀፍ ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ...

Posts pagination

Previous 1 … 529 530 531 532

Follow Us

You may have missed

1 min read
  • ዜና

በፍትሕ ዘርፍ የሚታየው የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የጉራጌ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ አስታወቁ

  • ዜና

ተላላፊ እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመቆጣጠር በቅድመ ምርመራ ስራዎች ላይ ትኩሩት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን በሀላባ ዞን የቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ

  • ዜና

በመስኖ አምርተው የተሻለ ገቢ እያገኙ መሆናቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ

  • ስፖርት

“ከማክስ ዶውማን ጋር መስራት ትልቅ ደስታ ነው” ሚኬል አርቴታ

ስለ - ደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በህገ-መንግሥቱ መሠረት ሃሳብን በነጻ የመግለጽ መብት እንዲጎለብት፣ ህዝቡ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን በወቅቱ የማግኘት መብቱን ለማረጋገጥ፣ በሕብረተሰቡ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህልን እንዲዳብር፣ በዋና ዋና ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር እንዲሁም የክልሉን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በሕዝብ ተሳትፎ ለመተግበር እንዲቻል የደቡብ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚል ስያሜ በ1997 ዓ/ም በአዋጅ ቁጥር 87/1997 እንዲቋቋም ተደርጓል፡፡ Read More

ቀደም ሲል በባህል፣ ማስታወቂያና ቱሪዝም ቢሮ ስር እየተዘጋጀ ለክልሉ ህዝብ ሲሰራጭ የነበረውን “የደቡብ ንጋት” ጋዜጣን አካቶ የመሳሪያ ተከላውና የግንባታ ስራው ተጠናቆ ለስርጭት ዝግጁ የነበረውን የደቡብ ድምጽ ሬዲዮ ኤፍ ኤም 100.9  የካቲት23/1997 ዓ.ም በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳር የነበሩት የቀድሞ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጓል፡፡ የብሄር፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በራሳቸው ቋንቋ መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ የክልሉ መንግስት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በክልሉ አስር የቅርንጫፍ የሬድዮ ጣቢያዎች እንዲቋቋሙ ተደርጎ በ47 የብሄረሰብ ቋንቋዎች የሬዲዮ ስርጭት አግልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ በሬዲዮ ስርጭት ያካበታቸውን ልምዶች በመጠቀም በቴሌቪዥን ስርጭት ቀጥታ አየር ላይ መወጣት የሚያስችለው አደረጃጀት ላይ በመድረሱ እንዲሁም የብሮድካስት ሚዲያው ላይ በማተኮር እንዲሰራ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 152/2006 የደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በሚል መጠሪያ ስያሜ እንደገና በማቋቋም የብዝሃ ብሄር አንደበት የሆነ የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ጣቢያ ባለቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በህትመት መስክ ፈር ቀዳጅ የሆነውን የንጋት ጋዜጣ ወቅቱ የሚጠይቀውን የይዘትና የአቀራረብ ፍርማቶችን በማሻሻል በሳምንት 5ሺ ኮፒ የእትመት ውጤቶችን እያሳተመ ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በሂደትም ተግባሩንም እያጠናከረ በመሄዱ የሬዲዮ ተደራሽነትን በማስፋት በአዲስ አበባ እና በክልል በተለያዩ ተራራማ ስፍራዎች 18 የማሰራጫ (Transmitter) ተከላ እንዲከናወን በማድረግ በ10 ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅቶ አማርኛን ጨምሮ በ49 ቋንቋዎች የሚዲያ አገልግሎት በመስጠት ስኬቱንና የተደራሽነት አድማሱን በታረክ መዝገብ ላይ ማኖር የቻለ የሚዲያ ተቋም ነው፡፡ በዚህም መነሻነት በርካታ የብዝሃ ቋንቋዎችን ለሚዲያ አገልግሎት በማዋል በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ በተጨማሪም ከኢትዮጵያ ሬዲዮ በመቀጠል ከፍተኛ የሬድዮ ማሰራጫ መሳሪያዎችና ጣቢያዎች ያሉት የሚዲያ ተቋም ለመሆን የቻለ ነው፡፡ በአሁኑ ወቅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ ጣቢያዎቹ በየእለቱ የ18 ሰአት ስርጭት እያደረገ ሲሆን በቴሌቪዥን በ2 የብሄረሰብ ቋንቋዎችም በሳምንት የ5 ሰአት ስርጭት አገልግሎት ተደራሽ እያደረገ ነው፡፡ የድረ-ገጽና የማህበራዊ ሚዲያ ዘርፍ ወቅቱ የሚጠይቀው የሚዲያ ዘርፍ በመያዝ በሚዲያ ኢንዱስትሪ ውስጥ በወቅታዊ መረጃዎች ተወዳዳሪ መሆን እንዲቻል የማህበራዊ ትስስር ገጾች የቴክኖሎጂ ፕላትፎር በመጠቀም በጽሁፍ፣ በፎቶ፣ በድምጽ እና በቪድዮ ይዘትን ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡ በአጠቃላይ የድርጅቱ የመፈጸም አቅም እየጎለበተ የመጣው ከዋናው ማዕከል እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድረስ ያሉ የሚዲያ አመራሮች፣ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እና ለሚዲያ ሥራው ድጋፍ በመስጠት ለተቋሙ የተልእኮ ስኬት የሚተጉ ከ1100 በላይ ባለሙያዎችን የሚያስተዳድር ግዙፍ  የሚዲያ ተቋም  ነው፡፡

Categories

Uncategorized ስፖርት ቀጥታ ሥርጭት ቢዝነስ ቴክኖሎጂ ንጋት ጋዜጣ ዜና ጤና
Copyright © All rights reserved. Developed by Mulualem Giragn. | contact here by .