በመክፈቻ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት መሰንበት ሸንቁጤን ጨምሮ ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢቱ የገበያ ትስስር የሚፈጠርበት እና በዘርፉ የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚከናወንበት መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ ተናግረዋል፡፡
መንግስት በሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው ልዩ ትኩረት ከሰጣቸው ዘርፎች አንዱ የማምረቻ ኢንዱስትሪ ነው ብለዋል፡፡
Hi there, just became alert to your blog through Google,
and found that it’s truly informative. I am going to watch out for brussels.
I will appreciate if you continue this in future.
Lots of people will be benefited from your writing. Cheers!
Lista escape roomów
Genuinely when someone doesn’t understand then its up to other visitors that
they will help, so here it takes place.