ሀዋሳ፡ ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) እንደ ሀገር በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሃ-ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ቆረር ቀበሌ እየተከናወነ ነው።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ፣ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የክልል፣ የዞንና ወረዳ አመራሮች እንዲሁም የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ሚፍታህ ጀማል – ከወልቂጤ ጣቢያችን

More Stories
አካል ጉዳተኝነት ውጤታማ ከመሆን ያልገደባቸው አቶ ሀብታሙ ለማ
የፈተና አስተዳደር ሥርዓትን በማዘመን ኩረጃን በማስቀረት የተሻሉ ተማሪዎችን ማፍራት እየተቻለ እንደሚገኝ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ
የዘንድሮ 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በሀገራችን የዲሞክራሲያዊ ስርዓት እያደገ መምጣቱን አሳይቷል – የዩኒቨርሲቲ ምሁራን