ሀዋሳ፡ ነሐሴ 17/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) እንደ ሀገር በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሃ-ግብር በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ ቆረር ቀበሌ እየተከናወነ ነው።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ፣ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማን ጨምሮ የክልል፣ የዞንና ወረዳ አመራሮች እንዲሁም የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ፡ ሚፍታህ ጀማል – ከወልቂጤ ጣቢያችን
More Stories
የሴቶች የትምህርት ተሳትፎ ካለፉት ዓመታት ይልቅ አሁን እያደገ መምጣቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸው ተጎጂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ
የቤተሰብ ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት