ማንቸስተር ሲቲ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫን አሸነፈ
በእንግሊዝ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ ማንቸስተር ሲቲ የከተማ ባላንጣውን ማንቸስተር ዩናይትድንን በመለያ ምት በመርታት የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ ተቀይሮ የገባው አሌሃንድሮ ጋርናቾ በ82ኛው ደቂቃ ለማንቸስተር ዩናይትድ እንዲሁም በርናንዶ ሲልቫ በ89 ደቂቃ ለማንቸስተር ሲቲ አስቆጥሯል።
በሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሪያል ማድሪድ፣ አርሰናል ቦሩሲያ ዶርትሙንድ እና አስቶንቪላ ወደ ሩብ ፍፃሜ አለፉ
በቴኳንዶ ስፖርት ስልጠና ጥራት ላይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ እንደሚገባ ተገለጸ
ማንቸስተር ዩናይትድ ከአርሰናል ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል