ማንቸስተር ሲቲ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫን አሸነፈ
በእንግሊዝ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ ማንቸስተር ሲቲ የከተማ ባላንጣውን ማንቸስተር ዩናይትድንን በመለያ ምት በመርታት የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ ተቀይሮ የገባው አሌሃንድሮ ጋርናቾ በ82ኛው ደቂቃ ለማንቸስተር ዩናይትድ እንዲሁም በርናንዶ ሲልቫ በ89 ደቂቃ ለማንቸስተር ሲቲ አስቆጥሯል።
በሙሉቀን ባሳ
More Stories
ሀገር አቀፍ የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ያለምንም ችግር እንዲካሄድ በቂ ዝግጅት መደረጉን የኣሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ገለፁ
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል