ማንቸስተር ሲቲ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫን አሸነፈ
በእንግሊዝ የኮሚኒቲ ሺልድ ዋንጫ ማንቸስተር ሲቲ የከተማ ባላንጣውን ማንቸስተር ዩናይትድንን በመለያ ምት በመርታት የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ ተቀይሮ የገባው አሌሃንድሮ ጋርናቾ በ82ኛው ደቂቃ ለማንቸስተር ዩናይትድ እንዲሁም በርናንዶ ሲልቫ በ89 ደቂቃ ለማንቸስተር ሲቲ አስቆጥሯል።
በሙሉቀን ባሳ

More Stories
ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ
ማንቸስተር ሲቲ ማርክ ጉሂን ለማስፈረም ተስማማ
የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ