የእምነት ተቋማት ለአገረ መንግስት ግንባታ ቁልፍ ሚና ያላቸው በመሆኑ ለሀገር ብልጽግና ኃይል አድርጎ መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ
ሀዋሳ፡ የካቲት 30/2018 ዓ.ም (ደሬቴድ) “የመደመር መንግስት ለሀይማኖት ተቋማት እኩልነትና ሰላም ግንባታ” በሚል መሪ ቃል ከኣሪ ዞን ሁሉም ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የሀይማኖት ተቋማት የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።
በመደመር መንግስትና የሀይማኖት ተቋማት መካከል ያሉ ልዩነትቶችና የግንኙነት መርሆዎች ላይ ያተኮረው የምክክር መድረክ በኣሪ ዞን ጂንካ ከተማ የተለያዩ አዳራሾች እየተካሄደ ነው።
በመድረኮቹ እንደ ሀይማኖት ተቋማቱ ባህሪያት የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት እየተካሄ ነው።
“የመደመር መንግስት ለሀይማኖት ተቋማት እኩልነትና ሰላም ግንባታችን” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ከኣሪ ዞን ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደር መዋቅሮች የተውጣጡ የሁሉም የሀይማኖት ተቋቋማት አመራሮችና ተወካዮቻቸው እየተሳተፉበት ይገኛል።
ዘጋቢ: ወንድሜነህ አድማሱ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
ባለፉት ዘጠኝ ወራት 5.5 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች ወደስራ መግባታቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ
በዳዉሮ ዞን እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ለህዝቡ የመልማት ጥያቄ ምላሽ እያስገኙ መሆናቸዉ ትኩረት ሊደረግባቸው እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ
በዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ዘርፍ በመሰማራታቸው የቤት ፍጆታን ከማሟላት ባሻገር በኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን በጋሞ ዞን ገረሴ ከተማ በዘርፉ የተሰማሩ አንዳንድ አካላት አረጋገጡ