የፋሲል ከነማው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ ወደ አሜሪካ እግርኳስ ክለብ ለመዛወር መስማማቱን ተከትሎ በዛሬዉ እለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት አሸኛኘት ተደርጎለታል።
ከኑራ ኤራ አካባቢ የተገኘው ሱራፌል ዳኛቸዉ ከአዳማ ወጣት ቡድን አንስቶ ለዋናው ቡድን ከተጫወተ በኋላ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጫዉቶ አሳልፏል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
ቼልሲ ማርኮ ፓሌስትራን ለማስፈረም ተስማማ
አበቃለት ሲሉ የሚጀምር፤ ደክሟል ሲሉ የሚበረታው ክርስቲያኖ ሮናልዶ
አርባምንጭ ከተማ ወደ ታችኛው ሊግ መውረዱ ተረጋገጠ