የፋሲል ከነማው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ ወደ አሜሪካ እግርኳስ ክለብ ለመዛወር መስማማቱን ተከትሎ በዛሬዉ እለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት አሸኛኘት ተደርጎለታል።
ከኑራ ኤራ አካባቢ የተገኘው ሱራፌል ዳኛቸዉ ከአዳማ ወጣት ቡድን አንስቶ ለዋናው ቡድን ከተጫወተ በኋላ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጫዉቶ አሳልፏል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ
More Stories
የ2017 የጋሞ ዞን ልዩ ልዩ ስፖርቶች ሻምፒዮና ውድድር በወንዶች እግር ኳስ ውድድር በዳራማሎ ወረዳ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የጅቡቲ አቻውን 6ለ1 አሸነፈ
ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ የምስክር ወረቀት ተሰጠው