የፋሲል ከነማው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ ወደ አሜሪካ እግርኳስ ክለብ ለመዛወር መስማማቱን ተከትሎ በዛሬዉ እለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት አሸኛኘት ተደርጎለታል።
ከኑራ ኤራ አካባቢ የተገኘው ሱራፌል ዳኛቸዉ ከአዳማ ወጣት ቡድን አንስቶ ለዋናው ቡድን ከተጫወተ በኋላ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጫዉቶ አሳልፏል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
“ከማንችስተር ዩናይትድ ልወጣ እችል ነበር፤ ነገር ግን እዚህ ስኬታማ መሆን ትልቅ ትርጉም አለው”ብሩኖ ፈርናንዴዝ
ማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናል ሳንድሮ ቶናሊን ለማስፈረም ፉክክር ጀምረዋል
አሽሊ ያንግ ጫማውን ሰቀለ