የፋሲል ከነማው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ሱራፌል ዳኛቸዉ ወደ አሜሪካ እግርኳስ ክለብ ለመዛወር መስማማቱን ተከትሎ በዛሬዉ እለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት አሸኛኘት ተደርጎለታል።
ከኑራ ኤራ አካባቢ የተገኘው ሱራፌል ዳኛቸዉ ከአዳማ ወጣት ቡድን አንስቶ ለዋናው ቡድን ከተጫወተ በኋላ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጫዉቶ አሳልፏል።
ዘጋቢ፡ ሙሉቀን ባሳ

More Stories
ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ
ማንቸስተር ሲቲ ማርክ ጉሂን ለማስፈረም ተስማማ
የወጣቶችን አካላዊና አዕምሮዊ ጤና ለመጠበቅ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ማስፋፋት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ