በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ተጎበኘ
ሀዋሳ፡ ጥር 28/2016 ዓ.2016 (ደሬቴድ) የደቡብ ኦሞ ዞን ሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተዘጋጀ ዞናዊ የሠላምና የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ንቅናቄ መድረክ በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ “ርሆቦት ሰላም ትውልድ” ግቢ በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ጉብኝት በፎቶ:-
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
በጎፋ ዞን ኦይዳ ወረዳ በፍራፍሬ ችግኝ ተከላ ስራ ላይ የተሰማሩ አርሶ አደሮች የኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናገሩ
በጎፋ ዞን በቀጣይ 6 ወራት የሚተገበር የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል የሚያስችል ዕቅድ ዙሪያ ዞናዊ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል
በኮንትራት እና በአርሶ አደሩ የሚመረቱ ምርቶች ተበረታተዉ ለዉጭ ገበያ እንዲቀርቡ ማስቻል እንደሚገባ ተጠቆመ