በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ተጎበኘ
ሀዋሳ፡ ጥር 28/2016 ዓ.2016 (ደሬቴድ) የደቡብ ኦሞ ዞን ሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተዘጋጀ ዞናዊ የሠላምና የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ንቅናቄ መድረክ በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ “ርሆቦት ሰላም ትውልድ” ግቢ በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ጉብኝት በፎቶ:-
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
በያዝነው ዓመት አስከ ጥቅምት ወር ድረስ 2 መቶ 50 ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መላኩን የባስኬቶ ዞን ላስካ ዙሪያ ወረዳ ግብርና ጽህፈት ቤት አስታወቀ
የምርምር ተቋማት ከዝናብ ጥገኝነት ተላቀው የግብርናውን ስራ ውጤታማ እንዲያደርጉ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አስተዋጽኦው የጎላ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ኢንስቲትዩት አስታወቀ
የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ እና ያለብክነት ሊሰበሰብ እንደሚገባ የባኮ ዳውላ ኣሪ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት አሳሰበ