በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ተጎበኘ
ሀዋሳ፡ ጥር 28/2016 ዓ.2016 (ደሬቴድ) የደቡብ ኦሞ ዞን ሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተዘጋጀ ዞናዊ የሠላምና የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ንቅናቄ መድረክ በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ “ርሆቦት ሰላም ትውልድ” ግቢ በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ጉብኝት በፎቶ:-
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን
More Stories
በክልሉ ከበዓል ጋር ተያይዞ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖርና ጤናማ የግብይት ስርዓትን ለመፍጠር እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ
ከ800 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ማሰራጨቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ
በ75 ሄክታር መሬት ላይ እየለማ ያለ የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅና የተግባር መስክ ምልከታ ተካሔደ