በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ተጎበኘ
ሀዋሳ፡ ጥር 28/2016 ዓ.2016 (ደሬቴድ) የደቡብ ኦሞ ዞን ሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተዘጋጀ ዞናዊ የሠላምና የሴቶች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ንቅናቄ መድረክ በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ “ርሆቦት ሰላም ትውልድ” ግቢ በአንድ ማዕከል በግብርና ዘርፍ የተሠሩ ተግባራትንና በሞዴል አርብቶ አደር ጓሮ የለሙ የምርት ውጤቶች ጉብኝት በፎቶ:-
ዘጋቢ: ተመስገን አበራ – ከጂንካ ጣቢያችን

More Stories
ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ የተሠራውን 40 ኪሎ ሜትር መንገድ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ
የግብርና ምርት ላይ የሚደረጉ ህገወጥ የዋጋ ጭማሪዎችን ለመከላከልና ለማረም ሸማቾች ከመንግስት ጋር በቅንጅት ሊስራ እንደሚገባ ተገለጸ
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት መንግስት የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የአርባምንጭ ከተማ ሸማቾችና ነጋዴዎች ጠየቁ