ለወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጥር 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በፋይናንስ ለማጠናከር ታሣቢ ያደረገ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አቶ እንደሻው ጣሠው ፣ከፌደራል፣ከክልል፣ከዞን የተወጣጡ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ ባለሀብቶች፣የስፖርቱ ቤተሠቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

More Stories
“ከማንችስተር ዩናይትድ ልወጣ እችል ነበር፤ ነገር ግን እዚህ ስኬታማ መሆን ትልቅ ትርጉም አለው”ብሩኖ ፈርናንዴዝ
ማንችስተር ዩናይትድ እና አርሰናል ሳንድሮ ቶናሊን ለማስፈረም ፉክክር ጀምረዋል
አሽሊ ያንግ ጫማውን ሰቀለ