ለወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጥር 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በፋይናንስ ለማጠናከር ታሣቢ ያደረገ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አቶ እንደሻው ጣሠው ፣ከፌደራል፣ከክልል፣ከዞን የተወጣጡ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ ባለሀብቶች፣የስፖርቱ ቤተሠቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
More Stories
ማንቸስተር ሲቲ በአዲሱ የውድድር ዓመት 2ኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናገደ
ማንቸስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል
ጄሚ ቫርዲ ወደ ጣሊያን ሴሪኣ ሊያቀና ነው