ለወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጥር 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በፋይናንስ ለማጠናከር ታሣቢ ያደረገ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አቶ እንደሻው ጣሠው ፣ከፌደራል፣ከክልል፣ከዞን የተወጣጡ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ ባለሀብቶች፣የስፖርቱ ቤተሠቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
More Stories
ዳራማሎ ደንዳሾ ስፖርት ክለብ ባስኬት ቡናን በማሸነፍ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና የዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ክለቦች ሻምፒዮና ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ለፍፃሜ ያለፉ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል
ስፖርት የወንድማማችነት እና የልማት መጠናከር አንዱ ማሳያ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ