ለወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጥር 27/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የወልቂጤ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በፋይናንስ ለማጠናከር ታሣቢ ያደረገ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ይገኛል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አቶ እንደሻው ጣሠው ፣ከፌደራል፣ከክልል፣ከዞን የተወጣጡ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ ባለሀብቶች፣የስፖርቱ ቤተሠቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

More Stories
አርሰናል በአስቶንቫላ ተሸነፈ
ኮቢ ሜይኑ ማንቸስተር ዩናይትድን መልቀቅ ይፈልጋል
በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት