የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው::
በንቅናቄ መድረኩ ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፤ የክልሉ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፤ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፤ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፈሰር ኢያሱ ኤልያስና ሌሎችም የክልል፤የዞኖችና እና የልዩ ወረዳው የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በህገወጥ ንግድ ላይ በተሰማሩና ያላግባብ የዋጋ ጭማሪ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ
በጀት ዓመቱ ከ3 ነጥብ 8 ቢልዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉ ተገለጸ
የመንግስት በጀት ለታለመለት ዓላማ በአግባቡ ሊውል እንደሚገባ ተገለጸ