የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው::
በንቅናቄ መድረኩ ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፤ የክልሉ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፤ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፤ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፈሰር ኢያሱ ኤልያስና ሌሎችም የክልል፤የዞኖችና እና የልዩ ወረዳው የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ ለ2መቶ 50 ድጋፍ ለሚሹ አቅመ-ደካማና አረጋውያን ማዕድ የማጋራት መርሃ-ግብር ተደረገ
በበዓላት ሰሞን የትራንስፖርት እጥረት፣ የታሪፍ ጭማሪና የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት እየሰራ መሆኑን የስልጤ ዞን መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ገለፀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ባደዋቾ ክላስተር በ2017/18 በበልግ የእርሻ ወቅት በክላስተር የተዘራ የበቆሎ ማሳ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በተመራ ልኡክ የመስክ ምልከታ ተደረገ