የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበልግ እርሻ ልማት የንቅናቄ መድረክ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ሙዱላ ከተማ እየተካሄደ ነው::
በንቅናቄ መድረኩ ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፤ የክልሉ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፤ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፤ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፈሰር ኢያሱ ኤልያስና ሌሎችም የክልል፤የዞኖችና እና የልዩ ወረዳው የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ

More Stories
በከተማ ያለውን ህገወጥ የንግድ ስርዓት እና ኮንትሮባንድን በማስቀረት ህጋዊ ነጋዴዎችን የመደገፍ እና የማበረታታት ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ
ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ የተሠራውን 40 ኪሎ ሜትር መንገድ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ
የግብርና ምርት ላይ የሚደረጉ ህገወጥ የዋጋ ጭማሪዎችን ለመከላከልና ለማረም ሸማቾች ከመንግስት ጋር በቅንጅት ሊስራ እንደሚገባ ተገለጸ