ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የዘንድሮውን የተፋሰስ ልማት ሥራ በይፋ አስጀመሩ
ሀዋሳ: ጥር 23/2016 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የዘንድሮውን የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ ገእቻ ቀበሌ በይፋ አስጀምረዋል::
በማስጀመሪያ መርሀግብር ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር፣ የክልሉ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ፣ የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስና ሌሎችም የክልል፣ የዞኖችና እና የልዩ ወረዳው የሥራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል::
ዘጋቢ፡ ማሬ ቃጦ
More Stories
በክልሉ ከበዓል ጋር ተያይዞ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖርና ጤናማ የግብይት ስርዓትን ለመፍጠር እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ
ከ800 ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ማሰራጨቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ
በ75 ሄክታር መሬት ላይ እየለማ ያለ የስንዴ ምርጥ ዘር ብዜት ቴክኖሎጂ ማስተዋወቅና የተግባር መስክ ምልከታ ተካሔደ